#update የ“አርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ” ሊቀመንበር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፤ 100 ያህል አመራሮችና አባላትን ይዘው #ከጳጉሜ 3 ቀን ጀምሮ (በሦስት ምድብ) ወደ ሃገር ቤት እንደሚገቡ ታውቋል። ንቅናቄው በሃገር ውስጥ በአዲስ አደረጃጀትና ቅርፅ እንደሚዋቀር ተሰምቷል፡፡
©ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን
@tsegabwolde @tikvahethiopia