#Update በአፍሪካ ውስጥ ስመጥር ከሆኑት የፎቶ ፌስቲቫሎች ከፍተኛ ቦታ ያለው #አዲስ_ፎቶ_ፌስት በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል ተከፍቷል። ለአምስተኛ ጊዜ በተካሄደው በዚህ አውደ ርዕይ ላይ ከ61 ሃገራት የተውጣጡ 152 የፎቶ ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
©BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia