የኦነግ ሰራዊት አባላት🔝
ከመንግሥት ጋር በተደረገ ሥምምነት ወደ ሀገር ገብተው #በአርዳይታ የሥልጠና ማዕከል የሚገኘ የኦነግ ሠራዊት አባላት፦ “መንግሥት ለሥልጠና ብሎ እየወሰደብን የሚገኘው ግዜ ረጅም እና ያለአግባብ ነው፤ ወደ ቤተሰቦቻችን እንዲሸኙን እንፈልጋለን” ሲሉ ቅሬታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ ገልፀዋል።
መንግሥት በበኩሉ ቆይታው የተራዘመው ከሥልጠናው #አስፈላጊነት አንፃር መሆኑን የገለፀ ሲሆን ከአንድ ወር ባልበለጠ ግዜ ውስጥ ሥልጠናው ተጠናቆ እንደሚሸኙ ሥምምነት ላይ መደረሱን ተገልጿል።
©VOA የአማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከመንግሥት ጋር በተደረገ ሥምምነት ወደ ሀገር ገብተው #በአርዳይታ የሥልጠና ማዕከል የሚገኘ የኦነግ ሠራዊት አባላት፦ “መንግሥት ለሥልጠና ብሎ እየወሰደብን የሚገኘው ግዜ ረጅም እና ያለአግባብ ነው፤ ወደ ቤተሰቦቻችን እንዲሸኙን እንፈልጋለን” ሲሉ ቅሬታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ ገልፀዋል።
መንግሥት በበኩሉ ቆይታው የተራዘመው ከሥልጠናው #አስፈላጊነት አንፃር መሆኑን የገለፀ ሲሆን ከአንድ ወር ባልበለጠ ግዜ ውስጥ ሥልጠናው ተጠናቆ እንደሚሸኙ ሥምምነት ላይ መደረሱን ተገልጿል።
©VOA የአማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia