#update የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለፕሮፌሰር #አስመሮም_ለገሰ የክብር ዶክትሬት ሰጥቷል፡፡ ፕሮፌሰር አስመሮም በገዳ ስርዓት ላይ ባደረጉት ጥናትና ምርምር ይታወቃሉ፡፡ ፕሮፌሰሩ በገዳ ስርዓት ላይ ከጻፉት መጽሐፍት Gada: Three Approaches to the Study of African Society እና OROMO DEMOCRACY: An Indigenous African Political System እንደሚጠቀሱ የኦሮሚያ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ዘግቧል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#OSA_2019
ታዋቂው ባለሃብት አቶ ድንቁ ደያስ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የOSA conference ላይ ተገኝተው ለታዋቂው ምሁር ዶ/ር #ገመቹ_መገርሳና ለባለቤታቸው ዶ/ር አኒሳ የግማሽ ሚሊዮን ብር ስጦታ አበርክተዋል። በተጨማሪም ለታዋቂው ምሁርና የገዳ ተመራማሪ ፕሮፌሰር #አስመሮም_ለገሰ የ200,000 ብር ስጦታ አበርክተዋል።
Via THE FINFINNE INTERCEPT
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ታዋቂው ባለሃብት አቶ ድንቁ ደያስ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የOSA conference ላይ ተገኝተው ለታዋቂው ምሁር ዶ/ር #ገመቹ_መገርሳና ለባለቤታቸው ዶ/ር አኒሳ የግማሽ ሚሊዮን ብር ስጦታ አበርክተዋል። በተጨማሪም ለታዋቂው ምሁርና የገዳ ተመራማሪ ፕሮፌሰር #አስመሮም_ለገሰ የ200,000 ብር ስጦታ አበርክተዋል።
Via THE FINFINNE INTERCEPT
@tsegabwolde @tikvahethiopia