TIKVAH-ETHIOPIA
@tikvahethiopia
1.52M
subscribers
59.6K
photos
1.52K
videos
215
files
4.14K
links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
加入频道
Join
TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
TIKVAH-ETHIOPIA
#update
ኢትዮጵያን ከኤርትራ ጋር ከሚያገናኟት መንገዶች መካከል አንዱ የሆነው የቡሬ - አሰብ መንገድ በኤርትራ በኩል የተዘጋው “ከበላይ የመጣ
#ትዕዛዝ
ነው” በሚል እንደሆነ ቡሬ የምትገኝበት የኤሊዳር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብደላ ሱሌ ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia