TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update ኢትዮጵያን ከኤርትራ ጋር ከሚያገናኟት መንገዶች መካከል አንዱ የሆነው የቡሬ - አሰብ መንገድ በኤርትራ በኩል የተዘጋው “ከበላይ የመጣ #ትዕዛዝ ነው” በሚል እንደሆነ ቡሬ የምትገኝበት የኤሊዳር ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብደላ ሱሌ ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia