#UPDATE
ከሊቢያ ዳርቻዎች ወደ አውሮፓ ለመድረስ ተስፋ ያደረጉ 91 የአፍሪካ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ ሜዲትራኒያን ባሕር ላይ መጥፋቷን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኤጀንሲ እና ክራይስስ ሆትላይን አስታወቁ።
ጀልባዋ ከሊቢያ ዋና ከተማ #ትሪፖሊ በስተምሥራቅ ባሕር ዳርቻ በኩል ወጥታ መሠወሯ ነው የተጠቀሰው። ስለጠፉት ስደተኞች ምንም ዓይነት መረጃ አለማግኘታቸውን የስደተኞቹ ዘመዶች እና ቤተሰቦች ተናግረዋል።
[አሶሼትድ ፕሬስ,ኢቢሲ]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከሊቢያ ዳርቻዎች ወደ አውሮፓ ለመድረስ ተስፋ ያደረጉ 91 የአፍሪካ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ ሜዲትራኒያን ባሕር ላይ መጥፋቷን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኤጀንሲ እና ክራይስስ ሆትላይን አስታወቁ።
ጀልባዋ ከሊቢያ ዋና ከተማ #ትሪፖሊ በስተምሥራቅ ባሕር ዳርቻ በኩል ወጥታ መሠወሯ ነው የተጠቀሰው። ስለጠፉት ስደተኞች ምንም ዓይነት መረጃ አለማግኘታቸውን የስደተኞቹ ዘመዶች እና ቤተሰቦች ተናግረዋል።
[አሶሼትድ ፕሬስ,ኢቢሲ]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia