አዲስ አበባ‼️
በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 1 "ስለ ጅምላ የመታወቅያ አሰጣጥ" የታዘቡትን ለሸገር የተናገሩት የወረዳው ሰራተኛ ወይዘሮ #ሰናይት_ታደገ ከስራ መታገዳቸውንም ሸገር ሬድዮ ዘግቧል።
.
.
በተያያዘ ዜና...
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ #ታከለ_ዑማ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ስለ ጅምላ የመታወቅያ አሰጣጥ የታዘቡትን ለሸገር የተናገሩ የወረዳው ሰራተኛን ከስራ ያገዱ የወረዳው ባለስልጣናትን ከስራ አግደዋል ተብሏል።
ምንጭ፦ ሸገር fm(1) , ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 1 "ስለ ጅምላ የመታወቅያ አሰጣጥ" የታዘቡትን ለሸገር የተናገሩት የወረዳው ሰራተኛ ወይዘሮ #ሰናይት_ታደገ ከስራ መታገዳቸውንም ሸገር ሬድዮ ዘግቧል።
.
.
በተያያዘ ዜና...
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ #ታከለ_ዑማ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ስለ ጅምላ የመታወቅያ አሰጣጥ የታዘቡትን ለሸገር የተናገሩ የወረዳው ሰራተኛን ከስራ ያገዱ የወረዳው ባለስልጣናትን ከስራ አግደዋል ተብሏል።
ምንጭ፦ ሸገር fm(1) , ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia