ፎቶ ፦ በአዲስ አበባ ፤ ፒያሳ የሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት (ተርሚናል) መስጠት መጀመሩ ተገልጿል።
የአ/አ ትራንስፖርት ቢሮ ፥ " ህብረተሰቡ ደህንነቱ ተጠብቆ የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት የሚያገኝበትን የከተማ አውቶብስ #ተርሚናል አስጀምረናል " ብሏል።
ቀድሞ በፒያሳ እና አከባቢው ሲሰጡ የነበሩ አስር የከተማ አውቶብስ መስመሮች ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም ገብተው በአንድ ተርሚናል አገልግሎት መስጠት እንደጀመሩ ተጠቁሟል።
ህብረተሰቡ በሙዚየሙ በ " ምስራቅ ጀግኖች በር " በመግባት ወደ ፦
- አየር ጤና፣
- ካራ ቆሬ፣
- ቦሌ ቡልቡላ፣
- ሳሪስ፣
- ኮልፌ ቀራኒዮ፣
- አጃምባ፣
- ጀሞ 3፣
- ሃና ማርያም፣
- ቱሉዲምቱ
- ዩኒሳ የሚሄዱ የብዙሃን ትራንስፖርት (አውቶብስ) ማግኘት እንደሚችል የከተማው ትራንስፖርት ቢሮ ጠቁሟል።
@tikvahethiopia
የአ/አ ትራንስፖርት ቢሮ ፥ " ህብረተሰቡ ደህንነቱ ተጠብቆ የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት የሚያገኝበትን የከተማ አውቶብስ #ተርሚናል አስጀምረናል " ብሏል።
ቀድሞ በፒያሳ እና አከባቢው ሲሰጡ የነበሩ አስር የከተማ አውቶብስ መስመሮች ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም ገብተው በአንድ ተርሚናል አገልግሎት መስጠት እንደጀመሩ ተጠቁሟል።
ህብረተሰቡ በሙዚየሙ በ " ምስራቅ ጀግኖች በር " በመግባት ወደ ፦
- አየር ጤና፣
- ካራ ቆሬ፣
- ቦሌ ቡልቡላ፣
- ሳሪስ፣
- ኮልፌ ቀራኒዮ፣
- አጃምባ፣
- ጀሞ 3፣
- ሃና ማርያም፣
- ቱሉዲምቱ
- ዩኒሳ የሚሄዱ የብዙሃን ትራንስፖርት (አውቶብስ) ማግኘት እንደሚችል የከተማው ትራንስፖርት ቢሮ ጠቁሟል።
@tikvahethiopia