TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
መንግስት በአዴፓ እና በህወሐት መካከል ሰሞኑን የታየው አለመግባባት #በሰከነ መንገድ ሊፈታ ይገባል ሲሉ የጨፌ ኦሮሚያ አባላት ገለጹ። ችግሩ በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች መካከል ያለው የዓላማ አንድነት ላይ የራሱን አሉታዊ ተጽዕኖ ሊያሳርፍ እንደሚችልም ጠቁመዋል።

Via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia