TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update በኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ኢቲ 302 ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ኬንያ በቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ሲጓዙ ቢሾፍቱ አካባቢ #በመከስከሱ ሕይወታቸውን ያጡ ተጓዦችና የበረራ ሠራተኞች የቀብር ሥነ ሥርዓት #በቅድስት_ሥላሴ_ካቴድራል ተፈጽሟል።

ፎቶ፦ ዳንኤል ጌታቸው/ሪፖርተር/
@tsegabwolde @tikvahethiopia