TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update ፍርድ ቤቱ በአቶ #በረከት_ስምዖንና በአቶ #ታደሰ_ካሳ ተጨማሪ ቀጠሮ ላይ ለመወሰን ለሰኞ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ በጥረት ኮርፖሬት የመሪነት ዘመናቸው በሀብት ብክነትና ምዝበራ የተጠረጠሩት አቶ በረከት ስምዖንና ታደሰ ካሳ ዛሬ በቀጠሯቸው መሠረት በባሕር ዳርና አካባቢዋ ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር፡፡ ዐቃቤ ሕግ ምስክሮች ስላልመጡና መረጃዎች በበቂ #ስላልተጠናቀቁ ተጨማሪ የ14 ቀን ቀጠሮ ጠይቋል፡፡ በዚህ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ፍርድ ቤቱ ለሰኞ የካቲት 18 ቀን 2011ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia