የሜቴክና አብን አመራሮች ከእስር ከሚለቀቁት ውስጥ ናቸው!
ነገ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንባቢያን የምትቀርበው "ሲራራ" ጋዜጣ በፊት ለፊት ገጿ ላይ ተከታዩን መረጃ ይዛለች፦
ከሰሞኑን ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ከለውጡ በኃላ በተለያዩ አካባቢዎች በወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩትን የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት ሲባል ጉዳያቸው በአግባቡ በህግ ታይቶ እንዲለቀቁ አቅጣጫ መቀመጡን መግለፃቸው አይዘነጋም።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ ይህን ብለው የነበረው ከትግራይ ተወላጅ የብልፅግና ፓርቲ አባላት ጋር የካቲት 10 ቀን 2012 ዓ/ም ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው።
ነገ ለአንባቢያን የምትቀርበው 'ሲራራ' ጋዜጣ ደግሞ ከእስር ከሚፈቱት መካከል የብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን የስራ ኃላፊዎች፣ ከሰኔ 15 ክስተት ጋር በተያያዘ በእስር ላይ የሚገኙት የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አመራሮችና ሌሎች እስረኞች እንዲሁም በአጣዬና ከሚሴ በተፈጠሩ ግጭቶች ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎች እንደሚገኙበት ከምጮቼ ሰምቻለው ብላለች።
#ሲራራጋዜጣ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ነገ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንባቢያን የምትቀርበው "ሲራራ" ጋዜጣ በፊት ለፊት ገጿ ላይ ተከታዩን መረጃ ይዛለች፦
ከሰሞኑን ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ከለውጡ በኃላ በተለያዩ አካባቢዎች በወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩትን የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት ሲባል ጉዳያቸው በአግባቡ በህግ ታይቶ እንዲለቀቁ አቅጣጫ መቀመጡን መግለፃቸው አይዘነጋም።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ ይህን ብለው የነበረው ከትግራይ ተወላጅ የብልፅግና ፓርቲ አባላት ጋር የካቲት 10 ቀን 2012 ዓ/ም ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው።
ነገ ለአንባቢያን የምትቀርበው 'ሲራራ' ጋዜጣ ደግሞ ከእስር ከሚፈቱት መካከል የብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን የስራ ኃላፊዎች፣ ከሰኔ 15 ክስተት ጋር በተያያዘ በእስር ላይ የሚገኙት የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አመራሮችና ሌሎች እስረኞች እንዲሁም በአጣዬና ከሚሴ በተፈጠሩ ግጭቶች ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎች እንደሚገኙበት ከምጮቼ ሰምቻለው ብላለች።
#ሲራራጋዜጣ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia