ኤርትራ ከኮቪድ-19 ታማሚዎች #ነፃ ሆናለች!
የኤርትራ መንግስት ምንም እንኳን በቫይረሱ የተያዙ ሁሉም ሰዎች ቢያገግሙም ቫይረሱ ሙሉ በሙሉ #ጠፍቷል ማለት ስላልሆነ አሁንም ህዝቡ ጥንቃቄ እንዳይለየው መክሯል።
ቫይረሱ በመላ አገሪቱ በቁጥጥር ሥር መዋሉ እንዲረጋገጥ ዜጎች መንግሥት ያወጣውን ሕግ እንዲያከብሩ #ማሰባቢያ ተሠጥቷል።
PHOTO : #EritreanPress , #BBC
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኤርትራ መንግስት ምንም እንኳን በቫይረሱ የተያዙ ሁሉም ሰዎች ቢያገግሙም ቫይረሱ ሙሉ በሙሉ #ጠፍቷል ማለት ስላልሆነ አሁንም ህዝቡ ጥንቃቄ እንዳይለየው መክሯል።
ቫይረሱ በመላ አገሪቱ በቁጥጥር ሥር መዋሉ እንዲረጋገጥ ዜጎች መንግሥት ያወጣውን ሕግ እንዲያከብሩ #ማሰባቢያ ተሠጥቷል።
PHOTO : #EritreanPress , #BBC
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia