TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#BREAKING

የ2012 የዩንቨርሲቲ #መግቢያ_ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል ተብሏል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳስታወቀው የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ወይም ማለፊያ ነጥብ ነገ ረፋድ ይፋ ይደረጋል ብሏል።

ምንጭ፦ኢትዮ ኤፍ ኤም
@tsegabwolde @tikvahethiopia