የቺኩንጉንያ ወረርሽኝ በድሬዳዋ ተከስቷል ተባለ!
#በወባ ትንኝ ንክሻ የሚተላለፈው #የቺኩንጉንያ ቫይረስ ወረርሽኝ በድሬዳዋ #መከሰቱን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቋል። ትኩሳትና የመገጣጠሚያ አካላት ሕመም ያስከትላል። በሲዲሲ መረጃ መሰረት መከላከያ ክትባትም ሆነ መድሐኒት የለውም።
ምንጭ፦ እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በወባ ትንኝ ንክሻ የሚተላለፈው #የቺኩንጉንያ ቫይረስ ወረርሽኝ በድሬዳዋ #መከሰቱን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቋል። ትኩሳትና የመገጣጠሚያ አካላት ሕመም ያስከትላል። በሲዲሲ መረጃ መሰረት መከላከያ ክትባትም ሆነ መድሐኒት የለውም።
ምንጭ፦ እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia