አማራ ክልል ዝግጅቴን አጠናቅቂያለሁ ብሏል!
#ሃምሌ22
በአንድ ጀምበር 200 ሚሊየን ችግኞችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመትከል በተያዘው እቅድ መሰረት የአማራ ክልል በአንድ ቀን 100 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ቅድመ ዝጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡
የአማራ ክልል የግብርና ቢሮ የመስኖ ግንባታና የተፈጥሮ ሃብት ምክትል ሃላፊ አቶ ማርቆስ ወንዴ፥ ሃምሌ 22 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 እስከ ቀኑ 12 ሰዓት ድረስ በክልል ደረጃ 100 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል፡፡
ለዚሁ ተግባር ችግኞች ወደ መትከያ ቦታዎች መጓጓዛቸውን በመግለጽ በእለቱ በየችግኝ መትከያ ቦታዎች ድጋፍ የሚያደርጉ የዘርፉ ሙያተኞች መመደባቸውን አንስተዋል፡፡
በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ማህበረሰቡ ለዚሁ ተልዕኮ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉንም ምክትል ሃላፊው ገልጸዋል፡፡ በእለቱ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችም በዚሁ ፕሮግራም ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ነው አቶ ማርቆስ የተናገሩት፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሃምሌ22
በአንድ ጀምበር 200 ሚሊየን ችግኞችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመትከል በተያዘው እቅድ መሰረት የአማራ ክልል በአንድ ቀን 100 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ቅድመ ዝጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡
የአማራ ክልል የግብርና ቢሮ የመስኖ ግንባታና የተፈጥሮ ሃብት ምክትል ሃላፊ አቶ ማርቆስ ወንዴ፥ ሃምሌ 22 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 እስከ ቀኑ 12 ሰዓት ድረስ በክልል ደረጃ 100 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል፡፡
ለዚሁ ተግባር ችግኞች ወደ መትከያ ቦታዎች መጓጓዛቸውን በመግለጽ በእለቱ በየችግኝ መትከያ ቦታዎች ድጋፍ የሚያደርጉ የዘርፉ ሙያተኞች መመደባቸውን አንስተዋል፡፡
በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ማህበረሰቡ ለዚሁ ተልዕኮ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉንም ምክትል ሃላፊው ገልጸዋል፡፡ በእለቱ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችም በዚሁ ፕሮግራም ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ነው አቶ ማርቆስ የተናገሩት፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኦሮሚያ ክልል ዝግጅቱ ተጠናቋል!
#ሃምሌ22
በኦሮሚያ ክልል የተዘጋጁ ችግኞች #ወደሚተከሉበት ስፍራ እየተጓጓዙ መሆኑ ተገለጸ። በክልሉ ባሉ 3 ሺህ 92 የችግኝ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ችግኞች ወደሚተከሉበት ቦታ እየተጓጓዙ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሃምሌ22
በኦሮሚያ ክልል የተዘጋጁ ችግኞች #ወደሚተከሉበት ስፍራ እየተጓጓዙ መሆኑ ተገለጸ። በክልሉ ባሉ 3 ሺህ 92 የችግኝ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ችግኞች ወደሚተከሉበት ቦታ እየተጓጓዙ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሃምሌ22
የፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ለደጋፊዎቹ የችግኝ ተከላ ጥሪ አስተላልፏል!!
.
.
የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ከሚያደርጉት ዘርፈ ብዙ በጎ ተግባራት አንዱ በክረምት ወቅት የተቸገሩ ወገኖቻችን ቤት ማደስና የሚያፈሱ ቆርቆሮዎችን መቀየር ፤ በትምህርት መሳሪያዎች እጥረት ምክንያት ትምህርታቸውን መከታተል ላልቻሉ ታዳጊ ህፃናት የተለያዩ የትምህርት መሳሪያዎችን አሰባስበው እርዳታዎችን ማድረግ እና በተመረጡ ቦታዎች የችግኝ ተከላዎችን ያከናውናሉ።
አፄዊያን ደጋፊዎቻችን የ2011 ዓ/ም ከመጠናቀቁ በፊት የፊታችን ሰኞ ሐምሌ 22 ቀን ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት ፅ/ቤት የጳጳሱ መኖሪያ ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው አቅጣጫ ገነት ተራራ ላይ የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች በተዘጋጀ ቦታ ደጋፊዎቻችን ማሊያ በማድረግ የችግኝ ተከላውን እንድታካሂዱ ጥሪያችን እናስተላልፋለን።
ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ / Fasil Kenema Football Club/ https://yangx.top/fasilkenemaSC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ለደጋፊዎቹ የችግኝ ተከላ ጥሪ አስተላልፏል!!
.
.
የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ከሚያደርጉት ዘርፈ ብዙ በጎ ተግባራት አንዱ በክረምት ወቅት የተቸገሩ ወገኖቻችን ቤት ማደስና የሚያፈሱ ቆርቆሮዎችን መቀየር ፤ በትምህርት መሳሪያዎች እጥረት ምክንያት ትምህርታቸውን መከታተል ላልቻሉ ታዳጊ ህፃናት የተለያዩ የትምህርት መሳሪያዎችን አሰባስበው እርዳታዎችን ማድረግ እና በተመረጡ ቦታዎች የችግኝ ተከላዎችን ያከናውናሉ።
አፄዊያን ደጋፊዎቻችን የ2011 ዓ/ም ከመጠናቀቁ በፊት የፊታችን ሰኞ ሐምሌ 22 ቀን ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት ፅ/ቤት የጳጳሱ መኖሪያ ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው አቅጣጫ ገነት ተራራ ላይ የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች በተዘጋጀ ቦታ ደጋፊዎቻችን ማሊያ በማድረግ የችግኝ ተከላውን እንድታካሂዱ ጥሪያችን እናስተላልፋለን።
ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ / Fasil Kenema Football Club/ https://yangx.top/fasilkenemaSC
@tsegabwolde @tikvahethiopia