የእንቁጣጣሽ ሎተሪ ወጣ!
የእንቁጣጣሽ ሎተሪ ዛሬ ጳጉሜ 05/2012 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡
በዚህም መሰረት የወጡት የአሸናፊ ዕጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ሆነዋል፡፡
1ኛ. 20,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር------0216884
2ኛ. 10,000,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር---------0837305
3ኛ. 5,000,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1811984
4ኛ. 3,000,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1956837
5ኛ. 1,500,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1958358
6ኛ. 750,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ------1265001
7ኛ.300,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር -------1313492
8ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 20,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር------ 16554
9ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 10,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------33425
10ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 5,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር------63841
11ኛ.200 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 2,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር------0839
12ኛ.200 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር------7003
13ኛ.2,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 500 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር----063
14ኛ.20,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 300 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር----14
15ኛ. 200,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 100 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር----- 5
ምንጭ፦ ብሄራዊ ሎተሪ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የእንቁጣጣሽ ሎተሪ ዛሬ ጳጉሜ 05/2012 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡
በዚህም መሰረት የወጡት የአሸናፊ ዕጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ሆነዋል፡፡
1ኛ. 20,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር------0216884
2ኛ. 10,000,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር---------0837305
3ኛ. 5,000,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1811984
4ኛ. 3,000,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1956837
5ኛ. 1,500,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1958358
6ኛ. 750,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ------1265001
7ኛ.300,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር -------1313492
8ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 20,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር------ 16554
9ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 10,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------33425
10ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 5,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር------63841
11ኛ.200 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 2,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር------0839
12ኛ.200 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር------7003
13ኛ.2,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 500 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር----063
14ኛ.20,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 300 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር----14
15ኛ. 200,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 100 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር----- 5
ምንጭ፦ ብሄራዊ ሎተሪ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ጳጉሜ 5/2012 ዓ/ም
የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች፦
#Somali
በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 94 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል።
#BenishangulGumuz
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 136 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 20 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Tigray
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 1,532 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 103 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Amhara
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 3,800 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 41 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Harari
በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 735 የላብራቶሪ 68 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#DireDawa
በድሬዳዋ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 134 የላብራቶሪ 13 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#SNNPRS
በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 2,034 የላብራቶሪ 52 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBOT
የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች፦
#Somali
በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 94 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል።
#BenishangulGumuz
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 136 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 20 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Tigray
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 1,532 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 103 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Amhara
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 3,800 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 41 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Harari
በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 735 የላብራቶሪ 68 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#DireDawa
በድሬዳዋ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 134 የላብራቶሪ 13 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#SNNPRS
በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 2,034 የላብራቶሪ 52 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBOT
#COVID19Ethiopia
ጳጉሜ 5/2012 ዓ/ም
የተደረገ ላብራቶሪ ምርመራ - 16,665
በቫይረሱ የተያዙ - 878
ህይወታቸው ያለፈ - 8
ያገገሙ - 586
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ጳጉሜ 5/2012 ዓ/ም
የተደረገ ላብራቶሪ ምርመራ - 16,665
በቫይረሱ የተያዙ - 878
ህይወታቸው ያለፈ - 8
ያገገሙ - 586
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ውድ የቲክቫህ አባላት!
አዲሱ ዓመት የሰላም ፣ የጤና ፣ የስኬት ፣ ያሰባችሁት ሁሉ የሚሳካበት እንዲሆን ከልብ እንመኛለን።
2013 ዓ/ም በሀገራችን ክፉ የማንሰማበት ፣ የኮሮና ቫይረ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ መፍትሄ አግኝቶ ወደ ቀደመው ህይወታቸን የምንመለስበት፣ አድንነታችን የሚጠነክርበት ይሁንልን።
ዓመቱ ሀገራችን እናቶች የማያለቅሱበት፣ አባቶች ማያዝኑበት ፣ ወጣቶች በሀገራቸው ጉዳይ ብሩህ ተስፋ የሚያዩበት ዓመት ያድርግለን።
መልካም አዲስ አመት!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
አዲሱ ዓመት የሰላም ፣ የጤና ፣ የስኬት ፣ ያሰባችሁት ሁሉ የሚሳካበት እንዲሆን ከልብ እንመኛለን።
2013 ዓ/ም በሀገራችን ክፉ የማንሰማበት ፣ የኮሮና ቫይረ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ መፍትሄ አግኝቶ ወደ ቀደመው ህይወታቸን የምንመለስበት፣ አድንነታችን የሚጠነክርበት ይሁንልን።
ዓመቱ ሀገራችን እናቶች የማያለቅሱበት፣ አባቶች ማያዝኑበት ፣ ወጣቶች በሀገራቸው ጉዳይ ብሩህ ተስፋ የሚያዩበት ዓመት ያድርግለን።
መልካም አዲስ አመት!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በትግራይ ጳጉሜ 4/2012 በተደረገው ክልላዊ ምርጫ ሕወሓት በአብላጫ ድምጽ አሸነፈ!
የክልሉ የምርጫ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሙሉ ወርቅ ኪዳነማርያም ለቢቢሲ እንደተናገሩት ሕወሓት ከአጠቃላይ የመራጮች ድምጽ 98.2 በመቶ በማግኘት አሸናፊ ሆኗል።
በዚህም የተነሳ የክልሉ ምክር ቤት ካለው መቀመጫ 152 ወንበር በሕወሓት የተያዘ ሲሆን 38 ደግሞ ለተፎካካሪ ፓርቲዎች ይከፋፈላል ተብሏል።
ሕወሓት የምክር ቤቱን መቀመጫ 80 በመቶ ሲይዝ በቅርቡ በነበረው ውሳኔ መሰረት ቀሪው 20 በመቶ ደግሞ የምክር ቤቱ ምርጫ በምርጫ ተፎካካሪ ለነበሩ ፓርቲዎች ይከፋፈላል ተብሏል።
80 በመቶውን የያዘው ፓርቲ ቀሪው 20 በመቶ ላይ ይፎካከራል ወይ የሚለው ላይ ድርድር እንደሚኖር ይጠበቃል።
በምርጫው ባይቶና ፣ ትግራይ ነጻነት፣ ሳልሳይ ወያነ እንዲሁም አሲምባ እንደ ቅደም ተከተላቸው ድምጽ ማግኘታቸው ተገልጿል።
በክልሉ ምርጫ ክልሉን የሚያስተዳድረውን ህወሓትን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች መሳተፋቸው ይታወሳል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የክልሉ የምርጫ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሙሉ ወርቅ ኪዳነማርያም ለቢቢሲ እንደተናገሩት ሕወሓት ከአጠቃላይ የመራጮች ድምጽ 98.2 በመቶ በማግኘት አሸናፊ ሆኗል።
በዚህም የተነሳ የክልሉ ምክር ቤት ካለው መቀመጫ 152 ወንበር በሕወሓት የተያዘ ሲሆን 38 ደግሞ ለተፎካካሪ ፓርቲዎች ይከፋፈላል ተብሏል።
ሕወሓት የምክር ቤቱን መቀመጫ 80 በመቶ ሲይዝ በቅርቡ በነበረው ውሳኔ መሰረት ቀሪው 20 በመቶ ደግሞ የምክር ቤቱ ምርጫ በምርጫ ተፎካካሪ ለነበሩ ፓርቲዎች ይከፋፈላል ተብሏል።
80 በመቶውን የያዘው ፓርቲ ቀሪው 20 በመቶ ላይ ይፎካከራል ወይ የሚለው ላይ ድርድር እንደሚኖር ይጠበቃል።
በምርጫው ባይቶና ፣ ትግራይ ነጻነት፣ ሳልሳይ ወያነ እንዲሁም አሲምባ እንደ ቅደም ተከተላቸው ድምጽ ማግኘታቸው ተገልጿል።
በክልሉ ምርጫ ክልሉን የሚያስተዳድረውን ህወሓትን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች መሳተፋቸው ይታወሳል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በትግራይ ክልል የተደረገው ምርጫ ውጤት ፦
- ህወሓት : (98.2 %)
- ውድብ ብሄራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ (ባይቶና) : (0.8%)
- ውድብ ናፅነት ትግራይ: (0.71%)
- ውድብ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ: (0.27%)
- ዴሞክራውያዊ ውድብ ዓሲምባ: (0.01%)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ህወሓት : (98.2 %)
- ውድብ ብሄራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ (ባይቶና) : (0.8%)
- ውድብ ናፅነት ትግራይ: (0.71%)
- ውድብ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ: (0.27%)
- ዴሞክራውያዊ ውድብ ዓሲምባ: (0.01%)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የትግራይ ክልል ምርጫ ውጤት (ግዝያዊ)
- ህወሓት 2,590,620 = 1ኛ
- ባይቶና 20,839 = 2ኛ
- ውናት 18,479 = 3ኛ
- ሳወት 3,136 = 4ኛ
- ዓዴፓ 774= 5ኛ
ምንጭ፦ የትግራይ ክልል ምርጫ ኮሚሽን
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ህወሓት 2,590,620 = 1ኛ
- ባይቶና 20,839 = 2ኛ
- ውናት 18,479 = 3ኛ
- ሳወት 3,136 = 4ኛ
- ዓዴፓ 774= 5ኛ
ምንጭ፦ የትግራይ ክልል ምርጫ ኮሚሽን
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- በዓድዋ ከተማ ህወሓትን ወክለው የቀረቡት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል : 59,369
- በመቐለ ወይዘሮ ኬርያ ኢብራሂም : 154,226
- በኣላማጣ አቶ ጌታቸው ረዳ : 94,836
- በመቐለ የባይቶና ሊቀመንበር አቶ ኪዳነ አመነ : 12,048
- በቦራ ሰለዋ የሳልሳይ ወያነ ሊቀመንበር አቶ ሃይሉ ጎደፋይ : 109
- በዓዲግራት የውድብ ናፅነት ትግራይ ሊቀመንበር ግርማይ በርሀ : 1,703
በዓኒቴና የዓሲምባ ሊቀ መንበር አቶ ዶሪ አስገዶም : 156 ድምፅ በማግኘት ተመርጠዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- በመቐለ ወይዘሮ ኬርያ ኢብራሂም : 154,226
- በኣላማጣ አቶ ጌታቸው ረዳ : 94,836
- በመቐለ የባይቶና ሊቀመንበር አቶ ኪዳነ አመነ : 12,048
- በቦራ ሰለዋ የሳልሳይ ወያነ ሊቀመንበር አቶ ሃይሉ ጎደፋይ : 109
- በዓዲግራት የውድብ ናፅነት ትግራይ ሊቀመንበር ግርማይ በርሀ : 1,703
በዓኒቴና የዓሲምባ ሊቀ መንበር አቶ ዶሪ አስገዶም : 156 ድምፅ በማግኘት ተመርጠዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
አደንዛዥ እጽ በማሳቸዉ ላይ ዘርተዉ የሚሸጡ አርሶ አደሮችና የእጹ ተጠቃሚዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን በጉራጌ ዞን የአበሽጌ ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት ማስታወቁን ደ.ሬ.ቴ.ድ ዘግቧል።
በሶስት (3) የአርሶ አደሮች ማሳ ከ90 ኪሎ ግራም በላይ ካናቢስ መገኘቱ ተጠቁሟል።
በገጠር ከተሞች (ዳርጌ እና ዋልጋ) አካባቢዎች ወጣቶች እጽ እየተጠቀሙ እንደሆነ ጥቆማ የደረሰው ፖሊስ የክትትልና የቁጥጥር ስራዎች በመስራት ወንጀለኞች በቁጥጥር ስር ማዋል እንደቻለ ገልጿል።
በሶስቱ (3) አርሶ አደሮች ማሳ ላይ የተገኘዉ እጽ ናሙናዉ ፌደራል ድረስ በመላክ ምርመራ በማድረግ ካናቢስ መሆኑ ተረጋግጧል ብሏል ፖሊስ።
ከአደንዛዥ እጹ ጋር ተያያዥነት ያላቸዉ ዘጠኝ (9) ሰዎች በቁጥጥር ስር ማዋላቸዉን ተገልጿል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሶስት (3) የአርሶ አደሮች ማሳ ከ90 ኪሎ ግራም በላይ ካናቢስ መገኘቱ ተጠቁሟል።
በገጠር ከተሞች (ዳርጌ እና ዋልጋ) አካባቢዎች ወጣቶች እጽ እየተጠቀሙ እንደሆነ ጥቆማ የደረሰው ፖሊስ የክትትልና የቁጥጥር ስራዎች በመስራት ወንጀለኞች በቁጥጥር ስር ማዋል እንደቻለ ገልጿል።
በሶስቱ (3) አርሶ አደሮች ማሳ ላይ የተገኘዉ እጽ ናሙናዉ ፌደራል ድረስ በመላክ ምርመራ በማድረግ ካናቢስ መሆኑ ተረጋግጧል ብሏል ፖሊስ።
ከአደንዛዥ እጹ ጋር ተያያዥነት ያላቸዉ ዘጠኝ (9) ሰዎች በቁጥጥር ስር ማዋላቸዉን ተገልጿል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
መስከረም 1/2013 ዓ/ም
የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች #1፦
#Harari
በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 918 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል።
#BenishangulGumuz
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 181 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 142 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በቫይረሱ የተያዙት፦
- 44 ከማንዱራ
- 17 ከአሶሳ
- 18 ከብልዲግሉ
- 28 ከካማሽ
- 13 ከባምቢስ ስደተኛ መጠለያ ይገኙበታል።
#Tigray
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 649 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 77 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Amhara
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 2,925 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 48 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከኬሚሴ ህክምና ማዕከል)
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦
- 19 ከደ/ወሎ ዞን
- 12 ከሰ/ወሎ ዞን
- 5 ከደ/ጎንደር ዞን
- 5 ከምዕ/ጎጃም ዞን ይገኙበታል።
#SNNPRS
በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 897 የላብራቶሪ ምርመራ 48 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
ቫይረሱ የተያዙት መካከል ፦
- ከወላይታ ዞን 19 (7 ከሶዶ፣ 7 ቢ/ኮይሻ፣ 4 ቦሎሶ ሶሬ እና 1 ጉኑኖ ከተማ)
- ከዳውሮ ዞን 8 (7 ከተርጫ ከተማ እና 1 ወረዳ ያልተገለጸ)
- ከጎፋ ዞን 8 (6 ቡልቂ ከተማ፣ 1 ከኦይዳ እና 1 ከኡባ ደብረጸሐይ) ይገኙበታል።
#Sidama
በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 91 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 23 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
በቫይረሱ የተያዙት፦
- 21 ከሀዋሳ ከተማ
- 2 ከሁላ
@tikvahethiopiaBOT
የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች #1፦
#Harari
በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 918 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል።
#BenishangulGumuz
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 181 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 142 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በቫይረሱ የተያዙት፦
- 44 ከማንዱራ
- 17 ከአሶሳ
- 18 ከብልዲግሉ
- 28 ከካማሽ
- 13 ከባምቢስ ስደተኛ መጠለያ ይገኙበታል።
#Tigray
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 649 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 77 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Amhara
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 2,925 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 48 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከኬሚሴ ህክምና ማዕከል)
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦
- 19 ከደ/ወሎ ዞን
- 12 ከሰ/ወሎ ዞን
- 5 ከደ/ጎንደር ዞን
- 5 ከምዕ/ጎጃም ዞን ይገኙበታል።
#SNNPRS
በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 897 የላብራቶሪ ምርመራ 48 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
ቫይረሱ የተያዙት መካከል ፦
- ከወላይታ ዞን 19 (7 ከሶዶ፣ 7 ቢ/ኮይሻ፣ 4 ቦሎሶ ሶሬ እና 1 ጉኑኖ ከተማ)
- ከዳውሮ ዞን 8 (7 ከተርጫ ከተማ እና 1 ወረዳ ያልተገለጸ)
- ከጎፋ ዞን 8 (6 ቡልቂ ከተማ፣ 1 ከኦይዳ እና 1 ከኡባ ደብረጸሐይ) ይገኙበታል።
#Sidama
በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 91 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 23 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
በቫይረሱ የተያዙት፦
- 21 ከሀዋሳ ከተማ
- 2 ከሁላ
@tikvahethiopiaBOT
#COVID19Ethiopia
መስከረም 1/2013 ዓ/ም
የተደረገ ላብራቶሪ ምርመራ - 12,164
በቫይረሱ የተያዙ - 789
ህይወታቸው ያለፈ - 12
ያገገሙ - 384
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
መስከረም 1/2013 ዓ/ም
የተደረገ ላብራቶሪ ምርመራ - 12,164
በቫይረሱ የተያዙ - 789
ህይወታቸው ያለፈ - 12
ያገገሙ - 384
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"የእኔ ምኞት"
በየትኛው የሀገራችን ከተማ / አካባቢ ነዋሪ ኖት ? በ2013 ዓ/ም ለሀገርዎት ምኞትዎ ምንድነው ?
'የእኔ ምኞት' በሚል ምኞትዎን በአስተያየት መስጫው ላይ ያስቀምጡ!
ምኞታችሁ ሁሉ እውን ይሆን ዘንድ እንመኛለን ፤ የሚቀጥለው ዓመት በዚህ ቀን ይህንን ፖስት መልሰን የምናየው ይሆናል!
መልካም አዲስ ዓመት!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በየትኛው የሀገራችን ከተማ / አካባቢ ነዋሪ ኖት ? በ2013 ዓ/ም ለሀገርዎት ምኞትዎ ምንድነው ?
'የእኔ ምኞት' በሚል ምኞትዎን በአስተያየት መስጫው ላይ ያስቀምጡ!
ምኞታችሁ ሁሉ እውን ይሆን ዘንድ እንመኛለን ፤ የሚቀጥለው ዓመት በዚህ ቀን ይህንን ፖስት መልሰን የምናየው ይሆናል!
መልካም አዲስ ዓመት!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#GERD
ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ለምን ሲሳይና ማርከስ ሳሙኤልሰን እንዲሁም አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ ሌሎችም ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የተሳተፉበት የህዳሴ ግድብን አስመለክቶ ለአለም ዓቀፍ ማህበረሰቡ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማስረዳት የተዘጋጀ አጭር ቪዲዮ ነው፡፡
ሌሎችንም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያላቸውን ግለሰቦች መልዕክት እንዲያስተላልፉ በማስቻል ተጽዕኖ ለመፍጠር አየተሰራም ይገኛል፡፡
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ለምን ሲሳይና ማርከስ ሳሙኤልሰን እንዲሁም አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ ሌሎችም ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የተሳተፉበት የህዳሴ ግድብን አስመለክቶ ለአለም ዓቀፍ ማህበረሰቡ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማስረዳት የተዘጋጀ አጭር ቪዲዮ ነው፡፡
ሌሎችንም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያላቸውን ግለሰቦች መልዕክት እንዲያስተላልፉ በማስቻል ተጽዕኖ ለመፍጠር አየተሰራም ይገኛል፡፡
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia