#update በኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ኢቲ 302 ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ኬንያ በቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ሲጓዙ ቢሾፍቱ አካባቢ #በመከስከሱ ሕይወታቸውን ያጡ ተጓዦችና የበረራ ሠራተኞች የቀብር ሥነ ሥርዓት #በቅድስት_ሥላሴ_ካቴድራል ተፈጽሟል።
ፎቶ፦ ዳንኤል ጌታቸው/ሪፖርተር/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ፦ ዳንኤል ጌታቸው/ሪፖርተር/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ናይሮቢ🔝
ዛሬ በናይሮቢ መድኃኒያለም ቤተ ክርስትያን፤ ባለፈው ሳምንት መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ በመብረር ላይ ሳለ ቢሾፍቱ አቅራቢያ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ኢቲ 302፤ ሕይወታቸውን ላጡ 157 መንገደኞች የመታሰቢያ ፀሎት ተደርጓል።
በፀሎት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ መለስ ዓለም፣ የፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታን መልዕክት ያስተላለፉት አምባሳደር ማቻሪያ ካማዎ፣ በኬንያ የኤርትራ አምባሳደር አቶ በየነ ርዕሶም እንዲሁም የኢትዮጵያውያንም የኬንያውያንም ሟች ቤተስቦችና ተወካዮቻቸው ተገኝተው ነበር። የሩስያና የታይላንድ የኤምባሲ ተወካዮችም እንዲሁም ሌሎች ዲፕሎማቶች በፀሎት ሥነ ሥርዓቱ ተገኝተዋል።
በፀሎት ሥነ- ሥርዓቱ ላይ ሰፋ ያለ ንግግር ያደረጉትና የአውሮፕላኑ አደጋ በደረሰበት ዕለት ወደ ናይሮቢ የመጡት አቶ መለስ ዓለም በተከሰከሰው አውሮፕላን #ሊሳፈሩ እንደነበርም ተናግረዋል።
ምንጭ፦ BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ በናይሮቢ መድኃኒያለም ቤተ ክርስትያን፤ ባለፈው ሳምንት መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ በመብረር ላይ ሳለ ቢሾፍቱ አቅራቢያ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ኢቲ 302፤ ሕይወታቸውን ላጡ 157 መንገደኞች የመታሰቢያ ፀሎት ተደርጓል።
በፀሎት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ መለስ ዓለም፣ የፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታን መልዕክት ያስተላለፉት አምባሳደር ማቻሪያ ካማዎ፣ በኬንያ የኤርትራ አምባሳደር አቶ በየነ ርዕሶም እንዲሁም የኢትዮጵያውያንም የኬንያውያንም ሟች ቤተስቦችና ተወካዮቻቸው ተገኝተው ነበር። የሩስያና የታይላንድ የኤምባሲ ተወካዮችም እንዲሁም ሌሎች ዲፕሎማቶች በፀሎት ሥነ ሥርዓቱ ተገኝተዋል።
በፀሎት ሥነ- ሥርዓቱ ላይ ሰፋ ያለ ንግግር ያደረጉትና የአውሮፕላኑ አደጋ በደረሰበት ዕለት ወደ ናይሮቢ የመጡት አቶ መለስ ዓለም በተከሰከሰው አውሮፕላን #ሊሳፈሩ እንደነበርም ተናግረዋል።
ምንጭ፦ BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Fake News Alert‼️
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ለደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ሚሊዮን_ማቲዎስ ደብዳቤ ጻፈ በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተሠራጨው ደብዳቤ #የሐሰት መሆኑን ጽህፈት ቤቱ ገለፀ።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ባወጣው መረጃው “በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተሠራጨው ደብዳቤ የሐሰት መሆኑን ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ማሳወቅ እፈልጋለሁ” ብሏል።
“ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ እንዲህ ያለ ደብዳቤ እንዳልጻፉ ማሳወቅ እንወዳለን” ብሏል ጽህፈት ቤቱ።
በዚህ አጋጣሚ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እንዲህ የመሰሉ የሐሰት ዜናዎችን እያጣሩና #በጥንቃቄ እንዲጠቀሙ ሲልም ጥሪውን አስተላልፏል።
ምንጭ፦ FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ለደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ሚሊዮን_ማቲዎስ ደብዳቤ ጻፈ በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተሠራጨው ደብዳቤ #የሐሰት መሆኑን ጽህፈት ቤቱ ገለፀ።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ባወጣው መረጃው “በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተሠራጨው ደብዳቤ የሐሰት መሆኑን ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ማሳወቅ እፈልጋለሁ” ብሏል።
“ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ እንዲህ ያለ ደብዳቤ እንዳልጻፉ ማሳወቅ እንወዳለን” ብሏል ጽህፈት ቤቱ።
በዚህ አጋጣሚ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እንዲህ የመሰሉ የሐሰት ዜናዎችን እያጣሩና #በጥንቃቄ እንዲጠቀሙ ሲልም ጥሪውን አስተላልፏል።
ምንጭ፦ FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አምባሳደር መለስ አለም...
ዛሬ #በናይሮቢ መድኃኒያለም ቤተ ክርስትያን ባለፈው ሳምንት ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ በመብረር ላይ ሳለ #ቢሾፍቱ አቅራቢያ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ቦንግ 737 ሕይወታቸውን ላጡ መንገደኞች የመታሰቢያ ፀሎት ስነ ስርዓት ላይ አምባሳደር #መለስ_አለም ተገኝተው ንግግር አድርገዋል። በፀሎት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ሰፋ ያለ ንግግር ያደረጉት አምባሳደር #መለስ የአውሮፕላኑ አደጋ በደረሰበት ዕለት ወደ ናይሮቢ እንደመጡና #በተከሰከሰው አውሮፕላን #ሊሳፈሩ እንደነበርም ተናግረዋል።
Via BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ #በናይሮቢ መድኃኒያለም ቤተ ክርስትያን ባለፈው ሳምንት ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ በመብረር ላይ ሳለ #ቢሾፍቱ አቅራቢያ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ቦንግ 737 ሕይወታቸውን ላጡ መንገደኞች የመታሰቢያ ፀሎት ስነ ስርዓት ላይ አምባሳደር #መለስ_አለም ተገኝተው ንግግር አድርገዋል። በፀሎት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ሰፋ ያለ ንግግር ያደረጉት አምባሳደር #መለስ የአውሮፕላኑ አደጋ በደረሰበት ዕለት ወደ ናይሮቢ እንደመጡና #በተከሰከሰው አውሮፕላን #ሊሳፈሩ እንደነበርም ተናግረዋል።
Via BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
AAU-EiABC🔝የረዳት አብራሪ አህመድ ኑር መሐመድ የመታሰቢያ ስነ ስርዓት #በAAU እየተካሄደ ይገኛል።
ፎቶ፦ George A(TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ፦ George A(TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና‼️
የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመረጃ ሳጥን (black box) #ሙሉ_መረጃው ሊያስገኝ በሚችል ደረጃ ላይ መሆኑን ምርመራውን ያከናወነው የፈረንሳዩ ቢ.ኢ.ኤ የአውሮፕላን አደጋ ምርመራ ኤጀንሲ ማስታወቁን የትራንስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት መረጃዎቹን #መረከቡን የትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡
ዝርዝር #ትንተናው በቅርቡ በአንድ ወር ውስጥ ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግም ተገልጿል፡፡ ከመረጃ ሳጥኑ የሚገኙ መረጃዎች በቅርቡ ለ157 ሰዎች ህይወት ማጣት ምክንያት ለሆነው የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን መከስከስ ምክንያት ፍንጭ እንደሚጠቁም የሮይተርስ ዘገባ ያስረዳል፡፡
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመረጃ ሳጥን (black box) #ሙሉ_መረጃው ሊያስገኝ በሚችል ደረጃ ላይ መሆኑን ምርመራውን ያከናወነው የፈረንሳዩ ቢ.ኢ.ኤ የአውሮፕላን አደጋ ምርመራ ኤጀንሲ ማስታወቁን የትራንስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት መረጃዎቹን #መረከቡን የትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡
ዝርዝር #ትንተናው በቅርቡ በአንድ ወር ውስጥ ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግም ተገልጿል፡፡ ከመረጃ ሳጥኑ የሚገኙ መረጃዎች በቅርቡ ለ157 ሰዎች ህይወት ማጣት ምክንያት ለሆነው የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን መከስከስ ምክንያት ፍንጭ እንደሚጠቁም የሮይተርስ ዘገባ ያስረዳል፡፡
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia