#update ጎንደር ጉሙሩክ⬆️
999 #ሽጉጥ እና 30 #የክላሽ_ጠበንጃ ጎንደር ጉምሩክ ላይ ተያዘ። ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ነዳጅ ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ተሳቢ ቦቲ መኪና በውስጡ ህገ ወጥ መሣሪያ ጭኖ ሲጓዝ በደረሠ ጥቆማ በህግ ቁጥጥር ስር መዋሉን የጎንደር ጉምሩክ አስታወቀ፡፡
ጥቅምት 10/2011 ዓ.ም (ጎንደር) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ በቀን 03/02/2011 ዓ.ም ከሡዳን ወደ ጎንደር ሲጓዝ የነበረ ቤንዚን የጫነ ቦቲ መኪና ኮድ -3 87297 የፊቱ ተሳቢ ኮድ -3 27172 ኢት የሆነ ህገ ወጥ መሣሪያ ጭኖ ሲጓጓዝ ለጎንደር ጉምሩክ ቅርጫፍ ጽ/ቤት በደረሠ ጥቆማ በህግ ቁጥጥር ስር ውሏል፡፡
የተያዘው የመሣሪያ ብዛትም ሽጉጥ 999/ዘጠኝ መቶ ዘጠና ዘጠኝ/ ሲሆን የክላሽ ጠበንጃ ብዛት 30/ሠላሣ/ በመዳበሪያ ተጠቅሎ ከነዳጁ ጋር ተጭኖ መገኘቱን የጎንደር ጉምሩክ አስተውቋል፡፡ እስካሁን ባለው መረጃም እሽከርካሪውና እረዳቱ በህግ ስር ተይዘው የሚገኙ ሲሆን የመኪናው ባለቤት ግን መቅረብ አለመቻሉን ከተቋሙ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ የጎንደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ ዘግቧል።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
999 #ሽጉጥ እና 30 #የክላሽ_ጠበንጃ ጎንደር ጉምሩክ ላይ ተያዘ። ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ነዳጅ ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ተሳቢ ቦቲ መኪና በውስጡ ህገ ወጥ መሣሪያ ጭኖ ሲጓዝ በደረሠ ጥቆማ በህግ ቁጥጥር ስር መዋሉን የጎንደር ጉምሩክ አስታወቀ፡፡
ጥቅምት 10/2011 ዓ.ም (ጎንደር) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ በቀን 03/02/2011 ዓ.ም ከሡዳን ወደ ጎንደር ሲጓዝ የነበረ ቤንዚን የጫነ ቦቲ መኪና ኮድ -3 87297 የፊቱ ተሳቢ ኮድ -3 27172 ኢት የሆነ ህገ ወጥ መሣሪያ ጭኖ ሲጓጓዝ ለጎንደር ጉምሩክ ቅርጫፍ ጽ/ቤት በደረሠ ጥቆማ በህግ ቁጥጥር ስር ውሏል፡፡
የተያዘው የመሣሪያ ብዛትም ሽጉጥ 999/ዘጠኝ መቶ ዘጠና ዘጠኝ/ ሲሆን የክላሽ ጠበንጃ ብዛት 30/ሠላሣ/ በመዳበሪያ ተጠቅሎ ከነዳጁ ጋር ተጭኖ መገኘቱን የጎንደር ጉምሩክ አስተውቋል፡፡ እስካሁን ባለው መረጃም እሽከርካሪውና እረዳቱ በህግ ስር ተይዘው የሚገኙ ሲሆን የመኪናው ባለቤት ግን መቅረብ አለመቻሉን ከተቋሙ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ የጎንደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ ዘግቧል።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ⬆️ዛሬ ማለዳ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ዛሬ ማምሻውን የሚደረገውን የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ዋንጫ ጨዋታ ምክንያት በማድረግ የቡና፣ የባህርዳር ከነማ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብን ጨምሮ ከሌሎች ክለቦች ደጋፊ ማህበር ተወካዪች ጋር የሻይ ቡና ቆይታ አድርገዋል። አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣው ስፓርታዊ #ጨዋነት ዙሪያም ምክክር አድርገዋል። እግር ኳሱ መዝናኛ መሆኑ መረሳት እንደሌለበትና ከ90 ደቂቃ የመዝናኛ ልዩነት ባለፈ ከምንም አይነት የብሄርና የፖለቲካ ፅንፍ ጋር ሊገናኝ እንደማይገባ እንዲሁም ከተማ አስተዳደሩ እግርኳሱና አጠቃላይ የስፖርቱ ዘርፍ እንዲያድግ ማድረግ ስላለበት እገዛ ተወያይተዋል።
ምንጭ፦ Mayor Office of Addis Ababa
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ Mayor Office of Addis Ababa
@tsegabwolde @tikvahethiopia