#update አቶ ጌታቸው ከሀገር ወጡ??❗️
ይህ የአንጋፋው ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ ዘገባ ነው...
"ሰበር ዜና-ከአዲስ አበባ ለአዋዜ የደረሰው ትኩስ ዜና። የቀድሞው ተፈሪ የብሄራዊ ስለላና ደህንነት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋ ከኢትዮጵያ #ጠፍተው ሱዳን መግባታቸው በይፋ #ተረጋገጠ። አንድ ከፍተኛ ውስጥ አዋቂ ምንጭ ምሽቱን ለአዋዜ እንደተናገሩት ከሆነ ፌደራል መንግስቱ በህግ ይፈልጋቸው የነበሩ ባለስልጣን ናቸው ጌታቸው አሰፋ።
ማዕከላዊ መንግስቱ በይፋ በህግ #ሊጠይቃቸው እና #ሊፋረዳቸው የሚፈልጋቸው ባለስልጣን ሆነው ሳሉ በትግራይ ፖሊስ ሽፋን ወደ ሱዳን እንዲወጡ አድርጓል ብለዋል ለአዋዜ። በዚህ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም።"
ጋዜጠኛ አለምነህ ጨምሮ እንደገለፀው ከሆነ እየተደረገ በሚገኘው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ አቶ ጌታቸው አሰፋ አልተገኙም። ይህም የሆነው ከሀገር በመውጣታቸው ነው ብሏል ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ።
በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን እና ሬድዮ ከምንጮች አገኘሁት ባለው መረጃ እንዲህ ብሎ በሰበር ዜናው ዘግቧል⬇️
"የእስር ማዘዣ የተቆረጠባቸው የቀድሞ የደህንነት ሃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ ወደ ሱዳን #መሸሻቸው ተነገረ።"
◾️ውድ የተከባራቹ የቻናላችን ቤተሰቦች ይህን ዜና #እስካሁን ድረስ ከሌሎች የመንግስትም ሆነ የግል የሚዲያዎች #ማረጋገጥ አልተቻለም።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ይህ የአንጋፋው ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ ዘገባ ነው...
"ሰበር ዜና-ከአዲስ አበባ ለአዋዜ የደረሰው ትኩስ ዜና። የቀድሞው ተፈሪ የብሄራዊ ስለላና ደህንነት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋ ከኢትዮጵያ #ጠፍተው ሱዳን መግባታቸው በይፋ #ተረጋገጠ። አንድ ከፍተኛ ውስጥ አዋቂ ምንጭ ምሽቱን ለአዋዜ እንደተናገሩት ከሆነ ፌደራል መንግስቱ በህግ ይፈልጋቸው የነበሩ ባለስልጣን ናቸው ጌታቸው አሰፋ።
ማዕከላዊ መንግስቱ በይፋ በህግ #ሊጠይቃቸው እና #ሊፋረዳቸው የሚፈልጋቸው ባለስልጣን ሆነው ሳሉ በትግራይ ፖሊስ ሽፋን ወደ ሱዳን እንዲወጡ አድርጓል ብለዋል ለአዋዜ። በዚህ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም።"
ጋዜጠኛ አለምነህ ጨምሮ እንደገለፀው ከሆነ እየተደረገ በሚገኘው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ አቶ ጌታቸው አሰፋ አልተገኙም። ይህም የሆነው ከሀገር በመውጣታቸው ነው ብሏል ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ።
በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን እና ሬድዮ ከምንጮች አገኘሁት ባለው መረጃ እንዲህ ብሎ በሰበር ዜናው ዘግቧል⬇️
"የእስር ማዘዣ የተቆረጠባቸው የቀድሞ የደህንነት ሃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ ወደ ሱዳን #መሸሻቸው ተነገረ።"
◾️ውድ የተከባራቹ የቻናላችን ቤተሰቦች ይህን ዜና #እስካሁን ድረስ ከሌሎች የመንግስትም ሆነ የግል የሚዲያዎች #ማረጋገጥ አልተቻለም።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አቶ ጌታቸው አሰፋ⬇️
ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ የሰራው ዜና 100% ትክክል እንደሆነ ገልጿል። አቶ ጌታቸው ከሀገር ጠፍቶ ሱዳን መግባቱንና ከሱዳን መንግስት ጋር ድርድር እየተደረገ እንደሆነ ጋዜጠኛ አለምነህ ፅፏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህን መረጃ ከየትኛውም የግልም ሆነ የመንግስት የሚዲያ ምንጮች ማረጋገጥ አልቻልኩም። ለጉዳዩ ቅርበት ያላችሁ የቤተሰባችን አባላት ተጨማሪ ተጨባጭ መረጃዎችን ልትሰጡን ትችላላችሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ የሰራው ዜና 100% ትክክል እንደሆነ ገልጿል። አቶ ጌታቸው ከሀገር ጠፍቶ ሱዳን መግባቱንና ከሱዳን መንግስት ጋር ድርድር እየተደረገ እንደሆነ ጋዜጠኛ አለምነህ ፅፏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህን መረጃ ከየትኛውም የግልም ሆነ የመንግስት የሚዲያ ምንጮች ማረጋገጥ አልቻልኩም። ለጉዳዩ ቅርበት ያላችሁ የቤተሰባችን አባላት ተጨማሪ ተጨባጭ መረጃዎችን ልትሰጡን ትችላላችሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ቃሊቲ⬆️
"ሰላም እንዴት አደርክ? ዛሬ አንድ አሳዛኝ ነገር ልነግርህ ነው ዛሬ ጠዋት በቃሊቲ ምግብ (ቸሬአልያ) ሰራተኞች ዛሬ የጠዋት ፈረቃ የነበሩት ሰራተኞች ወደ ስራ እየገቡ አቃቂ መሿለኪያ ሲደርሱ መኪናው መውጣት ባለመቻሉ እዛው በቆመበት መኪናው በውሃ ተሞልቶ የቻለ እንደምንም ወጥቶ ፎርቶ መጋላ ላይ ቆሟል መውጣት ያልቻሉ አሁንም እዛው መኪና ውስጥ በውሃ እንደተዋጡ ነው ከሌሊቱ 11፡45 ጀምሮ እዛው ቆሟል አሁን ክሬን መጥቶ እላይ ያሉትን ሰዎች እያወጣኀ ነው። ተሙ"
©ፎቶ፦ J
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሰላም እንዴት አደርክ? ዛሬ አንድ አሳዛኝ ነገር ልነግርህ ነው ዛሬ ጠዋት በቃሊቲ ምግብ (ቸሬአልያ) ሰራተኞች ዛሬ የጠዋት ፈረቃ የነበሩት ሰራተኞች ወደ ስራ እየገቡ አቃቂ መሿለኪያ ሲደርሱ መኪናው መውጣት ባለመቻሉ እዛው በቆመበት መኪናው በውሃ ተሞልቶ የቻለ እንደምንም ወጥቶ ፎርቶ መጋላ ላይ ቆሟል መውጣት ያልቻሉ አሁንም እዛው መኪና ውስጥ በውሃ እንደተዋጡ ነው ከሌሊቱ 11፡45 ጀምሮ እዛው ቆሟል አሁን ክሬን መጥቶ እላይ ያሉትን ሰዎች እያወጣኀ ነው። ተሙ"
©ፎቶ፦ J
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ገላን⬆️
በገላን አዲሱ ማረሚያ ቤት አካባቢ ያለው የዛሬ ጥዋት ገፅታ በፎቶው የምትመለከቱትን ይመስላል።
©ፎቶ፦ ሙሌ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በገላን አዲሱ ማረሚያ ቤት አካባቢ ያለው የዛሬ ጥዋት ገፅታ በፎቶው የምትመለከቱትን ይመስላል።
©ፎቶ፦ ሙሌ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ትምህርት ሚኒስቴር⬇️
የትምህርት ፎኖተ ካርታው የመወያያ ረቂቅ ሠነድ እንጂ ፖሊሲ ሆኖ አልጸደቀም አለ ትምህርት ሚኒስቴር፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ-ካርታ ረቂቅ የጥናት ሠነድ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ እያወያየ ነው፡፡
ከቅድመ መደበኛ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያሉትን ችግሮች በመፈተሽ መፍትሄ ሰጭ ሀሳቦችን ማቅረብ ነው የውይይቱ ዓላማ፡፡
ሚኒስትሩ ዶክተር #ጥላዬ_ጌቴ ለአ.ብ.መ.ድ እንደተናገሩት ውሳኔ ላይ እንደተደረሰ ተደርጎ በማህበራዊ ድረ ገጾች የተሰራጨው መረጃ የተሳሳተ ነው፡፡ እንደ ሚኒስትሩ መረጃ በተጠናው ረቂቅ ሠነድ ላይ እየተመከረ እንጂ ድምዳሜ ላይ ተደርሶ ይፋ የተደረገ መረጃ የለም፡፡
ረቂቁ የትምህርትና ሥልጠና ፍትሃዊ ተደራሽነትን ፣ አግባብነትና ጥራትን እንዲያረጋግጥ ታስቦ ነው እየተመከረበት ያለው፡፡
©አ.ብ.መ.ድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የትምህርት ፎኖተ ካርታው የመወያያ ረቂቅ ሠነድ እንጂ ፖሊሲ ሆኖ አልጸደቀም አለ ትምህርት ሚኒስቴር፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ-ካርታ ረቂቅ የጥናት ሠነድ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ እያወያየ ነው፡፡
ከቅድመ መደበኛ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያሉትን ችግሮች በመፈተሽ መፍትሄ ሰጭ ሀሳቦችን ማቅረብ ነው የውይይቱ ዓላማ፡፡
ሚኒስትሩ ዶክተር #ጥላዬ_ጌቴ ለአ.ብ.መ.ድ እንደተናገሩት ውሳኔ ላይ እንደተደረሰ ተደርጎ በማህበራዊ ድረ ገጾች የተሰራጨው መረጃ የተሳሳተ ነው፡፡ እንደ ሚኒስትሩ መረጃ በተጠናው ረቂቅ ሠነድ ላይ እየተመከረ እንጂ ድምዳሜ ላይ ተደርሶ ይፋ የተደረገ መረጃ የለም፡፡
ረቂቁ የትምህርትና ሥልጠና ፍትሃዊ ተደራሽነትን ፣ አግባብነትና ጥራትን እንዲያረጋግጥ ታስቦ ነው እየተመከረበት ያለው፡፡
©አ.ብ.መ.ድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአርሲ ዞን⬆️
"ይህ የምታየው በአርሲ ዞን ከኢቴያ ከተማ-ሁሩታ-አርሲ ሮቤ የሚወስድ መንገድ ነው፡፡ መንገዱ በERA ባለቤትነት ለቻይና ኮንትራክተሮች በ1.9 ቢልየን ብር ከተሰጠ ሁለት አመት አልፎታል፡፡ ኮንትራክተሩ በአሁን ሰዓት ምንም ተለዎጭ መንገድ ሳይስራ ከኢተያ ሁሩታ ያለውን መንገድ ቁፍሮ እና ሙሌት እየሰራ ነው፡፡ ምንም አይነት ተለዎጭ መንገድ ባለመኖሩ ህብረተሰቡ በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛል፡፡ በአካባቢው በአሁኑ ሰዓት በከፍተኛ ደረጃ የ ሽንኩርት ምርት የሚደርሰበት ጊዜ በ መሆኑ በ ገበሬው እና ነጋዴው ላይ ከፍተኛ ኪሳራ እየደረሰ ነው፡፡ ከላይ የምታየው በመንገድ ምክንያት ማለፍ ያልቻሉ መኪኖችን ነው፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ይህ የምታየው በአርሲ ዞን ከኢቴያ ከተማ-ሁሩታ-አርሲ ሮቤ የሚወስድ መንገድ ነው፡፡ መንገዱ በERA ባለቤትነት ለቻይና ኮንትራክተሮች በ1.9 ቢልየን ብር ከተሰጠ ሁለት አመት አልፎታል፡፡ ኮንትራክተሩ በአሁን ሰዓት ምንም ተለዎጭ መንገድ ሳይስራ ከኢተያ ሁሩታ ያለውን መንገድ ቁፍሮ እና ሙሌት እየሰራ ነው፡፡ ምንም አይነት ተለዎጭ መንገድ ባለመኖሩ ህብረተሰቡ በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛል፡፡ በአካባቢው በአሁኑ ሰዓት በከፍተኛ ደረጃ የ ሽንኩርት ምርት የሚደርሰበት ጊዜ በ መሆኑ በ ገበሬው እና ነጋዴው ላይ ከፍተኛ ኪሳራ እየደረሰ ነው፡፡ ከላይ የምታየው በመንገድ ምክንያት ማለፍ ያልቻሉ መኪኖችን ነው፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የ“አርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ” ሊቀመንበር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፤ 100 ያህል አመራሮችና አባላትን ይዘው #ከጳጉሜ 3 ቀን ጀምሮ (በሦስት ምድብ) ወደ ሃገር ቤት እንደሚገቡ ታውቋል። ንቅናቄው በሃገር ውስጥ በአዲስ አደረጃጀትና ቅርፅ እንደሚዋቀር ተሰምቷል፡፡
©ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የቼራሊያ ሰራተኞች⬇️
በአቃቂ ክፍለ ከተማ አቃቂ መሿለኪያ ድልድይ በደራሽ ጎፍ መሙላቱን ተከትሎ የቼራሊያ የሰራተኞች ሰርቪስ በደራሽ ጎርፍ ተውጦ ነበር።
የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን የኮሙኒዩኒኬሽን ጉዳዮች የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ስለሽ ተስፋዬ የሰራተኞች ሰርቪስ ሰራተኖቹን እንደጫነ በውሃ የተሸፈመነ ሲሆን፥ የባለስልጣኑ ጠላቂ የነፍስ አድን ባለሙያዎች በሰው #ህይወት ላይ ጉዳት ሳይደርስ የጠለቁትን ሰዎች #ማውጣታቸውን አስታውቀዋል። እንዲሁም በደራሽ ጎርፉ ተውጦ የነበረው ሰርቪስ #እንደወጣ ባለሙያው ለFBC ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአቃቂ ክፍለ ከተማ አቃቂ መሿለኪያ ድልድይ በደራሽ ጎፍ መሙላቱን ተከትሎ የቼራሊያ የሰራተኞች ሰርቪስ በደራሽ ጎርፍ ተውጦ ነበር።
የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን የኮሙኒዩኒኬሽን ጉዳዮች የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ስለሽ ተስፋዬ የሰራተኞች ሰርቪስ ሰራተኖቹን እንደጫነ በውሃ የተሸፈመነ ሲሆን፥ የባለስልጣኑ ጠላቂ የነፍስ አድን ባለሙያዎች በሰው #ህይወት ላይ ጉዳት ሳይደርስ የጠለቁትን ሰዎች #ማውጣታቸውን አስታውቀዋል። እንዲሁም በደራሽ ጎርፉ ተውጦ የነበረው ሰርቪስ #እንደወጣ ባለሙያው ለFBC ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia