#ጌዴኦ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች በእናተ በTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት በኩል የተሰባሰበው ገንዘብ ከ95 ሺ ብር በላይ መሆኑ ትላንት አሳውቀን ነበር። በዛሬው ዕለት በነበረው የኔትዎርክ ችግር ምክንያት ምን ያህል እንደደረሰ ሳንገልፅላችሁ ውለናል። በነገው ዕለት የምዕራፍ 1 ማጠቃለያ ይሆናል። በመጀመሪያው ምዕራፍ የሚገኘውን 100,000 ብር በምን ላይ መዋል እንዳለበት፤ በምን ላይ እንደዋለ እና በአግባቡ ወገኖቻችን ጋር እንደደረሰ #በማስረጃዎች አስደግፌ ይፋ አደርጋለሁ።
አሁንም ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ፦
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሁንም ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ፦
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ኒውዚላድ🔝
•TERROR WILL NOT WIN!
•THEY R US!
•HATE WILL NEVER WIN!
•THIS IS YOUR HOME AND YOU SHOULD HAVE BEEN #SAFE HERE.
#CHRISTCHURCH
@tsegabwolde @tikvahethiopia
•TERROR WILL NOT WIN!
•THEY R US!
•HATE WILL NEVER WIN!
•THIS IS YOUR HOME AND YOU SHOULD HAVE BEEN #SAFE HERE.
#CHRISTCHURCH
@tsegabwolde @tikvahethiopia
122,383 ብር --- የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት እያደረጋችሁት ያለው ድጋፍ ቀጥሏል። በየሰዓቱ መጠኑ የሚጨምር ስለሆነ ያለውን እንቅስቃሴ በፍጥነት አሳውቃችኃለሁ። #ጌዴኦ #ቲክቫህኢትዮጵያ
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና‼️
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራዉ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽን ዛሬ መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓ.ም. በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ይደረጋል ተብሎ ዕቅድ የተያዘለት አራተኛዉ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም ወሰነ፡፡
Via Dawit Endeshaw
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራዉ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽን ዛሬ መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓ.ም. በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ይደረጋል ተብሎ ዕቅድ የተያዘለት አራተኛዉ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም ወሰነ፡፡
Via Dawit Endeshaw
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ #ቦሌ አካባቢ የተፈጠረውን ክስተት በቂ እና የተረጋገጡ መረጃዎችን አሰባስቤ እንደጨረስኩ ወደእናተ አድርሳለሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠቅላይ ሚስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ አቶ ተፈራ ፍቅሬን በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የቤተ መንግስት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አድርገው ሲሾሙ ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩን ደግሞ በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የመድህን ፈንድ አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አድርገው ሾመዋል።
ምንጭ፦ ጠቅላይ ሚንስትር ፅህፈት ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ጠቅላይ ሚንስትር ፅህፈት ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዲላ ሆስፒታል‼️
ዲላ ሆስፒታል በጌድዮ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃዮች #ድጋፍ ለማድረግ የጤና ባለሙያዎች ቡድን ወደ ስፍራው እንደሚልክ አስታወቀ።
የዲላ ሆስፒታል ከዞኑ ጤና መምሪያ ጋር በመሆን በጌድዮ ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች ህክምና በሚሰጥባቸው ሆስፒታሎች የጤና ድጋፍ እና እገዛ ለማድረግ የጤና ባለሙያዎችን ወደ ስፍራው እንደሚልክ የሆስታሉ የህክምናና ተግባር ስልጠና ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር #ሰላማዊት_አየነ ለኢቢሲ ገልጸዋል፡፡
ከሀኪሞችና ነርሶች የተውጣጣው የባለሞያዎች ቡድን መድሀኒት፣ የህክምና ቁሳቁሶችንና ሌሎች ግብዓቶችን በመያዝ የህክምና እርዳታ ስራ እንደሚጀምር ተገልጿል፡፡
ገደብ እና ይርጋ ጨፌ ሆስፒታሎች ለተፈናቃዮች ህክምና እየተሰጡ እንደሆነም ተገልጿል፡፡
በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ፎቶዋ ሲዘዋወር የነበረችው እናት በዲላ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላት መሆኑም ታውቋል፡፡
ታካሚዋ ላጋጠማት የምግብ እጥረት የህክምና እርዳታ እየተደረገላት ሲሆን መንቀሳቀስ እንድትችልም የፊዝዮ ቴራፒ ህክምና እያገኘች መሆኗ ተጠቅሷል፡፡
ለእናቲቱ ሌሎች የጤና ምርመራዎችም እየተደረጉላት እንደሆነም ነው የተገለፀው፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዲላ ሆስፒታል በጌድዮ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃዮች #ድጋፍ ለማድረግ የጤና ባለሙያዎች ቡድን ወደ ስፍራው እንደሚልክ አስታወቀ።
የዲላ ሆስፒታል ከዞኑ ጤና መምሪያ ጋር በመሆን በጌድዮ ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች ህክምና በሚሰጥባቸው ሆስፒታሎች የጤና ድጋፍ እና እገዛ ለማድረግ የጤና ባለሙያዎችን ወደ ስፍራው እንደሚልክ የሆስታሉ የህክምናና ተግባር ስልጠና ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር #ሰላማዊት_አየነ ለኢቢሲ ገልጸዋል፡፡
ከሀኪሞችና ነርሶች የተውጣጣው የባለሞያዎች ቡድን መድሀኒት፣ የህክምና ቁሳቁሶችንና ሌሎች ግብዓቶችን በመያዝ የህክምና እርዳታ ስራ እንደሚጀምር ተገልጿል፡፡
ገደብ እና ይርጋ ጨፌ ሆስፒታሎች ለተፈናቃዮች ህክምና እየተሰጡ እንደሆነም ተገልጿል፡፡
በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ፎቶዋ ሲዘዋወር የነበረችው እናት በዲላ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላት መሆኑም ታውቋል፡፡
ታካሚዋ ላጋጠማት የምግብ እጥረት የህክምና እርዳታ እየተደረገላት ሲሆን መንቀሳቀስ እንድትችልም የፊዝዮ ቴራፒ ህክምና እያገኘች መሆኗ ተጠቅሷል፡፡
ለእናቲቱ ሌሎች የጤና ምርመራዎችም እየተደረጉላት እንደሆነም ነው የተገለፀው፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከሀሰት ዜና እና ከጥላቻ ንግግሮች እንቆጠብ፦
በዚህ የለውጥ ወቅት ግጭት በመቀስቀስ እና ብጥብጥ በማንገስ የህዝብ መፈናቀል እና ስቃይን ለማባባስ ከፍተኛ ጥረት በመደረግ ላይ ነው።
አንዳንድ ሀላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦች በተለይም በማህበራዊ ሚዲያዎች የግለሰቦችን እና የድርጅቶችን የሀስት ስም በመጠቀም እና በምስልም በማጀብ የሀሰት ዜናዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን በስፋት በማሰራጨት ስሜት በመኮርኮር ላይ ይገኛሉ።
ይህንን የታቀደ እና የተደራጀ ዘመቻ ዓላማ ያልተረዱ ወገኖች ተነካብኝ ያሉትን ወገን ሳያጣሩ በሚሰጡት አፀፋ ምላሽ ወደ ግጭት ሲያመሩ እና ሲተናኮሱ ይስተዋላል። ይህንን የሚሰሩ እና የሚቆሰቁሱ ደግሞ በሞቀ ቤታቸው ሆነው ሌላ ብጥብጥ ይጠነስሳሉ።
ስለሆነም በግጭት እና ብጥብጥ ፀብ በመፍጠር የአመራሮችን እና የድርጅቶችን ስም በመጠቀም፣ ብሄር፣ ፆታ እና ቦታ በመቀየር የግጭት ድግስ የሚደግሱ የተበራከቱ በመሆኑ ማጣራት፣ መመርመር እና ማስተዋል የወቅቱ የሰላም ቁልፍ ነው።
#PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዚህ የለውጥ ወቅት ግጭት በመቀስቀስ እና ብጥብጥ በማንገስ የህዝብ መፈናቀል እና ስቃይን ለማባባስ ከፍተኛ ጥረት በመደረግ ላይ ነው።
አንዳንድ ሀላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦች በተለይም በማህበራዊ ሚዲያዎች የግለሰቦችን እና የድርጅቶችን የሀስት ስም በመጠቀም እና በምስልም በማጀብ የሀሰት ዜናዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን በስፋት በማሰራጨት ስሜት በመኮርኮር ላይ ይገኛሉ።
ይህንን የታቀደ እና የተደራጀ ዘመቻ ዓላማ ያልተረዱ ወገኖች ተነካብኝ ያሉትን ወገን ሳያጣሩ በሚሰጡት አፀፋ ምላሽ ወደ ግጭት ሲያመሩ እና ሲተናኮሱ ይስተዋላል። ይህንን የሚሰሩ እና የሚቆሰቁሱ ደግሞ በሞቀ ቤታቸው ሆነው ሌላ ብጥብጥ ይጠነስሳሉ።
ስለሆነም በግጭት እና ብጥብጥ ፀብ በመፍጠር የአመራሮችን እና የድርጅቶችን ስም በመጠቀም፣ ብሄር፣ ፆታ እና ቦታ በመቀየር የግጭት ድግስ የሚደግሱ የተበራከቱ በመሆኑ ማጣራት፣ መመርመር እና ማስተዋል የወቅቱ የሰላም ቁልፍ ነው።
#PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን‼️
በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ በተለምዶ ቦሌ ሚካኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተፈጥሮ የነበረው የጸጥታ ችግር ተራ የቡድን ጸብ እንጂ ከፖለቲካ ግጭት ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
በቡድን ጸቡ ተካፋይ የነበሩትን 231 ተጠርጣሪዎች #በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሎ ባደረገው ማጣራት ከጉዳዩ ጋር ቀጥታ ግንኙነት አላቸው የተባሉ 72 ወጣቶችን በማስቀረት ቀሪዎቹን 159 ወጣቶች በምክር #መልቀቁንም አስታውቋል።
የፖሊስ ኮሚሽኑ የኢንዶክትሪኔሽን እና የህዝብ ግንኙነት ምክትል ዳይሬክተር ኮማንደር #ፋሲካ_ፈንታ ማምሻውን ለአርትስ ቲቪ እንዳስታወቁት በወጣቶቹ መካከል የተፈጠረውን ጸብ ከቄሮ የወጣቶች ቡድን ጋር በማገናኘት የፖለቲካ ግጭት አስመስሎ የተናፈሰው ወሬ ፍጹም መሰረተ ቢስ ነው። እንደኮማንደር ፋሲካ ገለጻ የጸቡ መነሻ በአንድ የላዳ ታክሲ ሹፌር እና በአካባቢው በነበሩ ወጣቶች መካከል “መንገድ አሳልፈኝ አላሳልፍም” በሚል ጭቅጭቅ የተነሳ አለመግባባት ነው።
ትናንት መጋቢት 8 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ በቦሌ ክፍለከተማ ወረዳ አንድ ክልል አየርአምባ ትምህርት ቤት ከፍ ብሎ በሚገኘው የጫት መሸጫ ሱቆች አካባቢ ተከስቶ በነበረው በዚሁ ተራ ግጭት ቂም የያዘው የታክሲ ሹፌር ወደሰፈሩ በመሄድ ለጓደኞቹ በአካባቢው ወጣቶች ጥቃት እንደደረሰበት ተናግሮ ለጸብ ሲዘጋጁ ካደሩ በኋላ በዛሬው ዕለት ወደስፍራው በመምጣት አጥቅተውኛል ካላቸው ወጣቶች ጋር ግጭት እንዲፈጠር አድርጓል።
እንደኮማንደር ፋሲካ ገለጻ ፖሊስ አስቀድሞ መረጃ ስለደረሰው ወደስፍራው ሃይል በማሰማራት ጸቡን ለመከላከል ጥረት በማድረግ ላይ እያለ በሁለቱ ሰፈር ወጣቶች መካከል በተቀሰቀ ጸብ በእንቅስቃሴ ላይ የነበሩ ሶስት ተሽከርካሪዎች መስተዋት ሲሰበር በተመሳሳይ በመስተዋት ተሰርተው የነበሩ የጫት መሸጫ ሱቆች እና በአካባቢው በሚገኝ የኦሮሚያ ባንክ ቅርንጫፍ ቢሮ መስተዋት ላይም መጠነኛ ጉዳት ደርሷል።
ፖሊስ በሁለቱም ወገን የጸቡ ተካፋይ ናቸው ያላቸውን 231 በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ ማጣራቱንና በቀጥታ በግጭቱ ተሳታፊ ናቸው ያላቸውን 67 ወንዶችና 5 ሴቶች በድምሩ 72
ተጠርጣሪዎች በእስር አቆይቶ ቀሪዎቹን 159 ተጠርጣሪዎች በሙሉ ዳግም በዚህ አይነት ጥፋት ላይ እንዳይገኙ መክሮ መልቀቁን ተናግረዋል።
ኮማንደር ፋሲካ እንዳሉት እውነታው ይኸው ሆኖ ሳለ አንዳንድ አክቲቪስቶች በማህበራዊ ሚዲያ “በቦሌ ቄሮ እና በአዲስ አበባ ወጣቶች መካከል ግጭት ተቀሰቀሰ” በማለት ባሰራጩት የሃሰት መረጃ ያልተገባና ለፖለቲካ አላማ የታቀደ ተግባር በመፈጸም የህብረተሰቡን ደህንነት ስጋት ውስጥ ለመክተት ሞክረዋል። ከተማዋ አለመረጋጋት እንደሌላት በማሰብ ብዙዎች ለደህንነታቸው ስጋት እንዲገባቸውም ምከንያት ሆነዋል። ይህ ተግባር ፍጹም ሃላፊነት የጎደለውና ማመዛዘን ከሚችል አካል የማይጠበቅ ነው ያሉት ኮማንደሩ እንዲህ አይነት የሃሰት መረጃ የሚያሰራጩ ግለሰቦችም በህዝብ ሰላምና ደህንነት ላይ ከፍተኛ ወንጀል እየፈጸሙ መሆኑን ሊገነዘቡና ሊጠነቀቁ ይገባል ነው ያሉት።
ህብረተሰቡም በዚህ አይነት #የፈጠራ_መረጃ እንዳይደናገር ያሳሰቡት የፖሊስ ሃላፊው ለማይበርድ ግጭት የሚዳርጉ የሃሰት ወሬዎችን ባለማራገብ ሰላሙን እንዲጠብቅ መልዕክት አስተላልፈዋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከዚህ ግጭት ምርመራ ጋር ተያይዞ ያሉትን ቀሪ ውጤቶች በቀጣይ ለህዝቡ ይፋ እንደሚያደርግም ኮማንደር ፋሲካ ተናግረዋል።
Via ArtsTV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ በተለምዶ ቦሌ ሚካኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተፈጥሮ የነበረው የጸጥታ ችግር ተራ የቡድን ጸብ እንጂ ከፖለቲካ ግጭት ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
በቡድን ጸቡ ተካፋይ የነበሩትን 231 ተጠርጣሪዎች #በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሎ ባደረገው ማጣራት ከጉዳዩ ጋር ቀጥታ ግንኙነት አላቸው የተባሉ 72 ወጣቶችን በማስቀረት ቀሪዎቹን 159 ወጣቶች በምክር #መልቀቁንም አስታውቋል።
የፖሊስ ኮሚሽኑ የኢንዶክትሪኔሽን እና የህዝብ ግንኙነት ምክትል ዳይሬክተር ኮማንደር #ፋሲካ_ፈንታ ማምሻውን ለአርትስ ቲቪ እንዳስታወቁት በወጣቶቹ መካከል የተፈጠረውን ጸብ ከቄሮ የወጣቶች ቡድን ጋር በማገናኘት የፖለቲካ ግጭት አስመስሎ የተናፈሰው ወሬ ፍጹም መሰረተ ቢስ ነው። እንደኮማንደር ፋሲካ ገለጻ የጸቡ መነሻ በአንድ የላዳ ታክሲ ሹፌር እና በአካባቢው በነበሩ ወጣቶች መካከል “መንገድ አሳልፈኝ አላሳልፍም” በሚል ጭቅጭቅ የተነሳ አለመግባባት ነው።
ትናንት መጋቢት 8 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ በቦሌ ክፍለከተማ ወረዳ አንድ ክልል አየርአምባ ትምህርት ቤት ከፍ ብሎ በሚገኘው የጫት መሸጫ ሱቆች አካባቢ ተከስቶ በነበረው በዚሁ ተራ ግጭት ቂም የያዘው የታክሲ ሹፌር ወደሰፈሩ በመሄድ ለጓደኞቹ በአካባቢው ወጣቶች ጥቃት እንደደረሰበት ተናግሮ ለጸብ ሲዘጋጁ ካደሩ በኋላ በዛሬው ዕለት ወደስፍራው በመምጣት አጥቅተውኛል ካላቸው ወጣቶች ጋር ግጭት እንዲፈጠር አድርጓል።
እንደኮማንደር ፋሲካ ገለጻ ፖሊስ አስቀድሞ መረጃ ስለደረሰው ወደስፍራው ሃይል በማሰማራት ጸቡን ለመከላከል ጥረት በማድረግ ላይ እያለ በሁለቱ ሰፈር ወጣቶች መካከል በተቀሰቀ ጸብ በእንቅስቃሴ ላይ የነበሩ ሶስት ተሽከርካሪዎች መስተዋት ሲሰበር በተመሳሳይ በመስተዋት ተሰርተው የነበሩ የጫት መሸጫ ሱቆች እና በአካባቢው በሚገኝ የኦሮሚያ ባንክ ቅርንጫፍ ቢሮ መስተዋት ላይም መጠነኛ ጉዳት ደርሷል።
ፖሊስ በሁለቱም ወገን የጸቡ ተካፋይ ናቸው ያላቸውን 231 በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ ማጣራቱንና በቀጥታ በግጭቱ ተሳታፊ ናቸው ያላቸውን 67 ወንዶችና 5 ሴቶች በድምሩ 72
ተጠርጣሪዎች በእስር አቆይቶ ቀሪዎቹን 159 ተጠርጣሪዎች በሙሉ ዳግም በዚህ አይነት ጥፋት ላይ እንዳይገኙ መክሮ መልቀቁን ተናግረዋል።
ኮማንደር ፋሲካ እንዳሉት እውነታው ይኸው ሆኖ ሳለ አንዳንድ አክቲቪስቶች በማህበራዊ ሚዲያ “በቦሌ ቄሮ እና በአዲስ አበባ ወጣቶች መካከል ግጭት ተቀሰቀሰ” በማለት ባሰራጩት የሃሰት መረጃ ያልተገባና ለፖለቲካ አላማ የታቀደ ተግባር በመፈጸም የህብረተሰቡን ደህንነት ስጋት ውስጥ ለመክተት ሞክረዋል። ከተማዋ አለመረጋጋት እንደሌላት በማሰብ ብዙዎች ለደህንነታቸው ስጋት እንዲገባቸውም ምከንያት ሆነዋል። ይህ ተግባር ፍጹም ሃላፊነት የጎደለውና ማመዛዘን ከሚችል አካል የማይጠበቅ ነው ያሉት ኮማንደሩ እንዲህ አይነት የሃሰት መረጃ የሚያሰራጩ ግለሰቦችም በህዝብ ሰላምና ደህንነት ላይ ከፍተኛ ወንጀል እየፈጸሙ መሆኑን ሊገነዘቡና ሊጠነቀቁ ይገባል ነው ያሉት።
ህብረተሰቡም በዚህ አይነት #የፈጠራ_መረጃ እንዳይደናገር ያሳሰቡት የፖሊስ ሃላፊው ለማይበርድ ግጭት የሚዳርጉ የሃሰት ወሬዎችን ባለማራገብ ሰላሙን እንዲጠብቅ መልዕክት አስተላልፈዋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከዚህ ግጭት ምርመራ ጋር ተያይዞ ያሉትን ቀሪ ውጤቶች በቀጣይ ለህዝቡ ይፋ እንደሚያደርግም ኮማንደር ፋሲካ ተናግረዋል።
Via ArtsTV
@tsegabwolde @tikvahethiopia