TIKVAH-ETHIOPIA
#ሹመት : የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ መሐመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ መሐመድ እድሪስን የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር አድርገው ሾመዋቸዋል። @tikvahethiopia
#ሹመት : ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሹመትን አስመልክቶ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአንድ ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።
በዚሁ መሠረት ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል።
ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) ማናቸው ?
➡️ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የስትራቴጂክ ኮሚዩኒኬሽን እና አለምአቀፋዊነት ጽህፈት ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ሲሰሩ ቆይተዋል።
➡️ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በጋዜጠኝነት እና ተግባቦት የትምህርት ዘርፍ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አግኝተዋል።
➡️ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተማሩበት የትምህርት ክፍል በአስተማሪነት አገልግለዋል።
➡️ በውጭ ቋንቋዎች የማስተርስ ዲግሪ ባገኙበት አምቦ ዩኒቨርስቲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ አስተምረዋል።
➡️ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12 ዓመታት የማስተማር እና የአመራርነት ልምድ አለቸው።
➡️ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ከደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርስቲ (UNISA) በኮሚዩኒኬሽን አግኝተዋል።
➡️ በተለያዩ የምርምር ህትመቶች ላይ የወጡ ጽሁፎችን በግላቸው እና በጋራ አሳትመዋል።
➡️ በብሉምበርግ የአፍሪካ ሚዲያ ኢኒሼቴቭ ስር የሚሰጠውን የፋይናንስ ጋዜጠኝነት ስልጠናን በስራ አስኪያጅነት መርተዋል በሌሎች ተቋማትም በማማከር ስራዎች ተሳትፈዋል።
#HoPR #EthiopiaInsider
@tikvahethiopia
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሹመትን አስመልክቶ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአንድ ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።
በዚሁ መሠረት ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል።
ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) ማናቸው ?
➡️ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የስትራቴጂክ ኮሚዩኒኬሽን እና አለምአቀፋዊነት ጽህፈት ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ሲሰሩ ቆይተዋል።
➡️ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በጋዜጠኝነት እና ተግባቦት የትምህርት ዘርፍ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አግኝተዋል።
➡️ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተማሩበት የትምህርት ክፍል በአስተማሪነት አገልግለዋል።
➡️ በውጭ ቋንቋዎች የማስተርስ ዲግሪ ባገኙበት አምቦ ዩኒቨርስቲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ አስተምረዋል።
➡️ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12 ዓመታት የማስተማር እና የአመራርነት ልምድ አለቸው።
➡️ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ከደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርስቲ (UNISA) በኮሚዩኒኬሽን አግኝተዋል።
➡️ በተለያዩ የምርምር ህትመቶች ላይ የወጡ ጽሁፎችን በግላቸው እና በጋራ አሳትመዋል።
➡️ በብሉምበርግ የአፍሪካ ሚዲያ ኢኒሼቴቭ ስር የሚሰጠውን የፋይናንስ ጋዜጠኝነት ስልጠናን በስራ አስኪያጅነት መርተዋል በሌሎች ተቋማትም በማማከር ስራዎች ተሳትፈዋል።
#HoPR #EthiopiaInsider
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ ፦ የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የሕንፃ እድሳት ተጠናቆ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ታቦተ ሕጉ ወደ መንበረ ክብሩ እንደሚመለስ ተገልጿል። ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ታቦተ ሕጉ ወደ መንበረ ክብሩ ይመለሳል ተብሏል። ካቴድራሉ እድሳት እየተደረገለት ከሁለት ዓመታት በላይ የቆየ ሲሆን ከ1 ወር በኋላ ሙሉ ለሙሉ ለአገልግሎት ክፍት ይደረጋል። ለካቴድራሉ እድሳት እስካሁን 124,827,576…
ፎቶ ፦ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የእድሳት ሥራ ተጠናቆ በቅዱስ ፓትርያርኩ እየተመረቀ ነው።
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የእድሳት ሥራ ተጠናቆ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ተመርቆ ታቦተ ሕጉ ጥንታዊነቱን ጠብቆ ወደ ታደሰው ካቴድራል በመግባት ላይ ይገኛል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ ፤ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያ ኃላፊዎችና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የየክፍል ኃላፊዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ ምዕመናንና ምዕመናት ተገኝተዋል።
መረጃው የቤተክርስቲያኒቱ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
@tikvahethiopia
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የእድሳት ሥራ ተጠናቆ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ተመርቆ ታቦተ ሕጉ ጥንታዊነቱን ጠብቆ ወደ ታደሰው ካቴድራል በመግባት ላይ ይገኛል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ ፤ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያ ኃላፊዎችና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የየክፍል ኃላፊዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ ምዕመናንና ምዕመናት ተገኝተዋል።
መረጃው የቤተክርስቲያኒቱ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
@tikvahethiopia
ወጋገን ባንክ ደንበኞች የሞባይል ዋሌት አገልግሎት ከኢ-ብር ሞባይል ፋይናንሻል ሰርቪስስ ጋር በመተባበር መስጠት ጀምሯል። አገልግሎቱ የባንክ ሂሳብ የሌላቸው ግለሰቦችንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።
ባንኩ አገልግሎቱን ያስተዋወቀው በሽረ ከተማ በርካታ ደንበኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው።
የባንኩ የኢንተርፕራይዝ ሰርቪስስ ም/ሥራ አስፈፃሚ አቶ የኋላሸት ዘውዱ የወጋገን ኢ-ብር የሞባይል ዋሌት አገልግሎት ደንበኞች ካሉበት ሆነው በማንኛውም ጊዜ ገንዘብ ማስተላለፍ እና ክፍያ መፈፀም እንደሚያስችላቸው ገልፀዋል፡፡
የኢ-ብር ሞባይል ፋይናንሻል ሰርቪስስ ቦርድ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ በዕውቀት ታፈረ በበኩላቸው ባንኮች ከቴክኖሎጂ አቅራቢ ባለድርሻ አካላት ጋር የሚያደርጉት ትብብር የባንክ ኢንዱስትሪውን ለማዘመን የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የወጋገን ኢ-ብር የሞባይል ዋሌት አገልግሎት ከፕሌይ ስቶር ወይም አፕ ስቶር የኢ-ብር መተግበሪያውን በማውረድ ወይም ወደ *602# በመደወል ደንበኞች በቅድሚያ ወጋገን ባንክን በመምረጥ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
https://linktr.ee/WegagenBank
ባንኩ አገልግሎቱን ያስተዋወቀው በሽረ ከተማ በርካታ ደንበኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው።
የባንኩ የኢንተርፕራይዝ ሰርቪስስ ም/ሥራ አስፈፃሚ አቶ የኋላሸት ዘውዱ የወጋገን ኢ-ብር የሞባይል ዋሌት አገልግሎት ደንበኞች ካሉበት ሆነው በማንኛውም ጊዜ ገንዘብ ማስተላለፍ እና ክፍያ መፈፀም እንደሚያስችላቸው ገልፀዋል፡፡
የኢ-ብር ሞባይል ፋይናንሻል ሰርቪስስ ቦርድ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ በዕውቀት ታፈረ በበኩላቸው ባንኮች ከቴክኖሎጂ አቅራቢ ባለድርሻ አካላት ጋር የሚያደርጉት ትብብር የባንክ ኢንዱስትሪውን ለማዘመን የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የወጋገን ኢ-ብር የሞባይል ዋሌት አገልግሎት ከፕሌይ ስቶር ወይም አፕ ስቶር የኢ-ብር መተግበሪያውን በማውረድ ወይም ወደ *602# በመደወል ደንበኞች በቅድሚያ ወጋገን ባንክን በመምረጥ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
https://linktr.ee/WegagenBank
🌟 በቴሌብር ሐዋላ ይቀበሉ፤ ይሸለሙ!
ከባህርማዶ በቴሌብር ሬሚት እና በአጋሮቻችን በኩል የተላከልዎን ዓለም አቀፍ ሐዋላ በቴሌብር ሲቀበሉ 10% የገንዘብ ስጦታ ያገኛሉ፡፡
💁♂️ በተጨማሪም 6ሺህ ብር እና ከዛ በላይ ሲቀበሉ አጓጊ ለሆነው ልዩ የዕድል ጨዋታ ብቁ ይሆናሉ!
🛋 የቤት ዕቃዎች - 15 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው 100,000 ብር
🐏 የበግ ስጦታዎች - 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው 15,000 ብር
🛒 የበዓል አስቤዛ - 50 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው 10,000 ብር
💰 የኪስ ገንዘብ - 300 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው 5,000 ብር
🎁 እንዲሁም በርካታ የሞባይል ዳታ ጥቅሎች
የሚቀበሉት የገንዘብ መጠን ሲጨምር የጨዋታ ዕድልዎም ይጨምራል!
🗓 እስከ ጥር 16 ቀን 2017 ዓ.ም ብቻ!
ቴሌብር - እጅግ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹ እና አስተማማኝ!
#Ethiotelecom #telebirr #telebirrSupperApp #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #RealizingDigitalEthiopia
ከባህርማዶ በቴሌብር ሬሚት እና በአጋሮቻችን በኩል የተላከልዎን ዓለም አቀፍ ሐዋላ በቴሌብር ሲቀበሉ 10% የገንዘብ ስጦታ ያገኛሉ፡፡
💁♂️ በተጨማሪም 6ሺህ ብር እና ከዛ በላይ ሲቀበሉ አጓጊ ለሆነው ልዩ የዕድል ጨዋታ ብቁ ይሆናሉ!
🛋 የቤት ዕቃዎች - 15 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው 100,000 ብር
🐏 የበግ ስጦታዎች - 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው 15,000 ብር
🛒 የበዓል አስቤዛ - 50 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው 10,000 ብር
💰 የኪስ ገንዘብ - 300 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው 5,000 ብር
🎁 እንዲሁም በርካታ የሞባይል ዳታ ጥቅሎች
የሚቀበሉት የገንዘብ መጠን ሲጨምር የጨዋታ ዕድልዎም ይጨምራል!
🗓 እስከ ጥር 16 ቀን 2017 ዓ.ም ብቻ!
ቴሌብር - እጅግ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹ እና አስተማማኝ!
#Ethiotelecom #telebirr #telebirrSupperApp #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #RealizingDigitalEthiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ፎቶ ፦ የመንበረ ጸባዕት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንጻ ቤተክርስቲያን ዕድሳት ተጠናቆ በቅዱስ ፓትርያርኩና በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ተባርኮ ታቦተ ሕጉ ወደ መንበረ ክብሩ ገብቷል፡፡
የፎቶ ባለቤቶች ፦ ተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል እና የኢኦተቤ ቴሌቪዥን
@tikvahethiopia
የፎቶ ባለቤቶች ፦ ተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል እና የኢኦተቤ ቴሌቪዥን
@tikvahethiopia