TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.6K photos
1.59K videos
216 files
4.34K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#ባህር_ዳር

በባህር ዳር በተለምዶ #አባይ_ማዶ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዛሬ ረፋዱን በነበረ የተኩስ ልውውጥ ሰዎች መሞታቸውን የዓይን እማኞች ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል። የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት ዛሬ ከምሳ ሰዓት በፊት የጸጥታ ኃይሎች “ተጠርጣሪ ለመያዝ” ተኩስ ከፍተው ነበር። ከዚያ በኋላ በነበረ የተኩስ ልውውጥ ተጠርጣሪውን ጨምሮ ቁጥራቸው በወል ያልታወቀ የጸጥታ ኃይሎች #ተገድለዋል ብለዋል። ስለጉዳዩ የተጠየቁት የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኃላፊ አቶ አበረ አዳሙ “ስብሰባ ላይ እንደነበሩ እና ሪፖርት እንዳልደረሳቸው” ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል።

Via #የጀርመን_ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia