ስኬት ባንክ አ.ማ የባለአክስዮኖች 2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በሃያት ሬጀንሲ ሆቴል አካሂዷል፡፡
በጉባኤው ላይ የስኬት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጥላሁን ወርቁ የ2023/2024 የሒሳብ ዓመት ዓመታዊ ሪፖርት ለባለ አክሲዮኖች ያቀረቡ ሲሆን ባንኩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ያገኘው የተጣራ ትርፍ 1.54 ቢሊዮን ብር መሆኑን ገልፀዋል፤ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ50 በመቶ ብልጫ አለው፡፡
ባንኩ ያገኘው አጠቃላይ ገቢ 2.3 ቢሊዮን ብር ሲሆን ይህም ከባለፈው ተመሣሣይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ42 በመቶ እድገት አሳይቷል፡፡ በ2023/24 በጀት ዓመት አጠቃላይ ካፒታሉ 7.9 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ከባለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ31 በመቶ እድገት አሳይቷል፡፡ የባንኩ አጠቃላይ ሀብት 15.9 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ30 በመቶ እድገት አሳይቷል፡፡ ስኬት ባንክ አጠቃላይ የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 537,428 ማድረስ የቻለ ሲሆን ይህም ከባለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር የ17 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
በበጀት አመቱ የባንኩ ዋና መ/ቤትን ጨምሮ ሁሉንም ቅርንጫፎች በTemenos T24 core banking ሲስተም ማስተሳሰር ተችሏል፡፡ በሌላ በኩል ለደንበኞቹ አስተማማኝና ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት Tier Three የተባለ ዘመናዊ የሆነ የመረጃ ማዕከል በመገንባት ወደ አገልግሎት አስገብቷል፡፡ በተጨማሪም የማህበራዊ ኃላፊቱንት ለመወጣት ከባንኩ እና ከሰራተኞች በማስተባበር በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ 10 ሚሊዮን ብር በማውጣት ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ማህበራዊ ግልጋሎቶች እንዲውል ተደርጓል፡፡
ስኬት ባንክ
የስኬትዎ መሰረት!
በጉባኤው ላይ የስኬት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጥላሁን ወርቁ የ2023/2024 የሒሳብ ዓመት ዓመታዊ ሪፖርት ለባለ አክሲዮኖች ያቀረቡ ሲሆን ባንኩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ያገኘው የተጣራ ትርፍ 1.54 ቢሊዮን ብር መሆኑን ገልፀዋል፤ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ50 በመቶ ብልጫ አለው፡፡
ባንኩ ያገኘው አጠቃላይ ገቢ 2.3 ቢሊዮን ብር ሲሆን ይህም ከባለፈው ተመሣሣይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ42 በመቶ እድገት አሳይቷል፡፡ በ2023/24 በጀት ዓመት አጠቃላይ ካፒታሉ 7.9 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ከባለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ31 በመቶ እድገት አሳይቷል፡፡ የባንኩ አጠቃላይ ሀብት 15.9 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ30 በመቶ እድገት አሳይቷል፡፡ ስኬት ባንክ አጠቃላይ የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 537,428 ማድረስ የቻለ ሲሆን ይህም ከባለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር የ17 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
በበጀት አመቱ የባንኩ ዋና መ/ቤትን ጨምሮ ሁሉንም ቅርንጫፎች በTemenos T24 core banking ሲስተም ማስተሳሰር ተችሏል፡፡ በሌላ በኩል ለደንበኞቹ አስተማማኝና ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት Tier Three የተባለ ዘመናዊ የሆነ የመረጃ ማዕከል በመገንባት ወደ አገልግሎት አስገብቷል፡፡ በተጨማሪም የማህበራዊ ኃላፊቱንት ለመወጣት ከባንኩ እና ከሰራተኞች በማስተባበር በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ 10 ሚሊዮን ብር በማውጣት ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ማህበራዊ ግልጋሎቶች እንዲውል ተደርጓል፡፡
ስኬት ባንክ
የስኬትዎ መሰረት!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ንጉስማልት
የንጉስ ማልት ጠርሙስን በስክሪን ሾት ይይዙት ይሆን? በመጀመሪያ ሙከራ ያገኛችሁትን በፌስቡክ ወይም በቴሌግራም ቻናሎቻችን ያጋሩን!
https://fb.watch/wiDa1wrfDa/ https://yangx.top/Negus_Malt
#nonalcoholic #ንጉስማልት #DesDesWithNegus #ደስደስበንጉስ #የጣዕምልኬት_የደስታስሜት
የንጉስ ማልት ጠርሙስን በስክሪን ሾት ይይዙት ይሆን? በመጀመሪያ ሙከራ ያገኛችሁትን በፌስቡክ ወይም በቴሌግራም ቻናሎቻችን ያጋሩን!
https://fb.watch/wiDa1wrfDa/ https://yangx.top/Negus_Malt
#nonalcoholic #ንጉስማልት #DesDesWithNegus #ደስደስበንጉስ #የጣዕምልኬት_የደስታስሜት
#MPESASafaricom
ከM-PESA ወደ የትኛውም የነጋዴ የባንክ አካውንት መክፈል ተችሏል ፤ በM-PESA ሁሌም ሽልማት ሁሌም ቅናሽ አለ!
የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያን በዚህ ሊንክ እናውርድ ፡ https://play.google.com/store/apps/details... የቴሌግራም ቻናላችንን እዚህ እንቀላቀል 👉https://yangx.top/Safaricom_Ethiopia_PLC
ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://yangx.top/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!
#FurtherAheadTogether
ከM-PESA ወደ የትኛውም የነጋዴ የባንክ አካውንት መክፈል ተችሏል ፤ በM-PESA ሁሌም ሽልማት ሁሌም ቅናሽ አለ!
የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያን በዚህ ሊንክ እናውርድ ፡ https://play.google.com/store/apps/details... የቴሌግራም ቻናላችንን እዚህ እንቀላቀል 👉https://yangx.top/Safaricom_Ethiopia_PLC
ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://yangx.top/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!
#FurtherAheadTogether
TIKVAH-ETHIOPIA
“ ገንዘቡ ይመለስ አይመለስ የሚለው ገና ውሳኔ ላይ አልደረስንም ” - የኮሬ ዞን ትምህርት መምሪያ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ የሚገኙ መምህራን ከደመወዛቸው ያለፈቃዳቸው የተቆረባቸው ገንዘብ እንዲመለስላቸው በመጠየቃቸው መታሰራቸውን የዞኑና የክልሉ መምህራን ማኀበር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለጻቸው ይታወሳል።
ከታሰሩት መምህራን መካከል የተደበደቡ እንደነበሩና የሚመለከታቸው አካላት በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይተው ታሳሪዎቹ መፈታታቸውን የዞኑ መምህራን ማኅበር ገልጾልን ነበር።
እስራቱ ለምን እንደተፈጸመ በወቅቱ የጠየቅነው የዞኑ ትምህርት መምሪያ፣ የመምህራኑ ደመወዝ የተቆረጠው የተማሪዎች መፅሐፍ ለማሳተም በተገባው በስምምነት እንደሆነ ነበር ምላሽ የሰጠው።
“ መምህራኑ የታሰሩት ድንጋይ በመወርወር ሌሎችን ረብሸዋል ” በሚል መሆኑን፣ መታሰራቸው ልክ ስላልሆነ በኋላም ውይይት ተደርጎ እንደተፈቱ ነበር የነገረን።
ጉዳዩ ከምን ደረሰ ?
የመምህራኑ ጉዳይ ከምን ደረሰ ? ስንል የጠየቅነው የዞኑ መምህራን ማኅበር፣ ገንዘቡን የመመለስና አለመመለስ በተመለከተ ጉዳይ ገና በሂደት ላይ መሆኑን ገልጿል።
የመምህራኑ ጥያቄ ያለፈቃዳቸው የተቆረጠው ገንዘብ እንዲመስላቸው መሻት ነበር፤ ገንዘቡ ተመለሰላቸው ? ሙሉ ለሙሉ ስምምነት ተፈጠረ ? ስንል ለዞኑ ትምህርት መምሪያ ጥያቄ አቅርበናል።
ትምህርት መምሪያው ምን ምላሽ ሰጠ ?
“ ገንዘቡ ተቆርጦ መፅሐፍ ታቶሞበታል። ግን ይሄንን ወደ ታች ወርደን ከመምህራኑ ጋር መወያዬት አለብን። ገንዘቡን ሰጡ መፅሐፉ ታትሞ መጥቷል።
ስለገንዘቡ ገና አልተስማማንም። ወደ ታች ወርዳችሁ በጋራ እንወያይ የሚል አቅጣጫ ነው ያለው። ግርግሩ፣ እስሩ ተገቢነት እንደሌለው የማረጋጋት ሥራ ቢሰራ ይህን ያህል የተጋነነ አይሆንም ነበር ብለን ነው የተነጋገርነው።
ገንዘቡ ይመለስ አይመለስ በሚለው ገና ውሳኔ ላይ አልደረስንም።
የክልሉ መምህራን ማኀበር፣ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፣ የዞኑ ትምህርት መምሪያ፣ የዞኑ መምህራን ማኀበር፣ ችግሩ ተከስቶበት የነበረው የወረዳ መምህራንና አመራር ባለፈው ሳምንት ችግሩ ተከስቶበት የነበረ ቦታ ላይ ቁጭ ብለን ተነጋግረናል።
በመምህራን ማኀበርም፣ በወረዳ ጽ/ቤት በኩልም ችግር ነበር፤ በመምህራን በኩል ቀርቦ አመራር ጋር ተነጋግሮ ችግሩን ከመፍታት ጋር ችግሮች እንደነበሩ ገምግመናል።
መምህራኑ ‘ሳንንስማማ ነው ገንዘቡ የተቆረጠው’ የሚል ነበር የገለጹት። በኛ በኩል ደግሞ ሌሎች ሁለት መዋቅሮች በተመሳሳይ ተስማምተው ስላልቆረጡ ነው የሚለውን ነበር ስንገልጽ የነበረው።
በኋላ መተማመን ላይ ደርሰናል። ጉራማይሌ ነው የሆነው። የተስማማ አካባቢ አለ ያልተስማማ አካባቢ አለ። ችግሩ ይሄው ነበር። የተስማሙም፣ ተስማምተው ሲያበቁ አልተስማማንም ብለው ግርግር ውስጥ የተሳተፉም ነበሩ።
መምህራኑ ወደ መማር ማስተማር ገብተዋል። ችግሩ ምንድን ነው? የሚለውን ከማኀበሩ ጋራ ወደ ታች ወርደን የቀጣይ አቅጣጫ ልናስቀምጥ ተስማምተን፣ ክልሉም አቅጣጫ አስቀምጦ ነው የተለያየነው። ”
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ የሚገኙ መምህራን ከደመወዛቸው ያለፈቃዳቸው የተቆረባቸው ገንዘብ እንዲመለስላቸው በመጠየቃቸው መታሰራቸውን የዞኑና የክልሉ መምህራን ማኀበር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለጻቸው ይታወሳል።
ከታሰሩት መምህራን መካከል የተደበደቡ እንደነበሩና የሚመለከታቸው አካላት በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይተው ታሳሪዎቹ መፈታታቸውን የዞኑ መምህራን ማኅበር ገልጾልን ነበር።
እስራቱ ለምን እንደተፈጸመ በወቅቱ የጠየቅነው የዞኑ ትምህርት መምሪያ፣ የመምህራኑ ደመወዝ የተቆረጠው የተማሪዎች መፅሐፍ ለማሳተም በተገባው በስምምነት እንደሆነ ነበር ምላሽ የሰጠው።
“ መምህራኑ የታሰሩት ድንጋይ በመወርወር ሌሎችን ረብሸዋል ” በሚል መሆኑን፣ መታሰራቸው ልክ ስላልሆነ በኋላም ውይይት ተደርጎ እንደተፈቱ ነበር የነገረን።
ጉዳዩ ከምን ደረሰ ?
የመምህራኑ ጉዳይ ከምን ደረሰ ? ስንል የጠየቅነው የዞኑ መምህራን ማኅበር፣ ገንዘቡን የመመለስና አለመመለስ በተመለከተ ጉዳይ ገና በሂደት ላይ መሆኑን ገልጿል።
የመምህራኑ ጥያቄ ያለፈቃዳቸው የተቆረጠው ገንዘብ እንዲመስላቸው መሻት ነበር፤ ገንዘቡ ተመለሰላቸው ? ሙሉ ለሙሉ ስምምነት ተፈጠረ ? ስንል ለዞኑ ትምህርት መምሪያ ጥያቄ አቅርበናል።
ትምህርት መምሪያው ምን ምላሽ ሰጠ ?
“ ገንዘቡ ተቆርጦ መፅሐፍ ታቶሞበታል። ግን ይሄንን ወደ ታች ወርደን ከመምህራኑ ጋር መወያዬት አለብን። ገንዘቡን ሰጡ መፅሐፉ ታትሞ መጥቷል።
ስለገንዘቡ ገና አልተስማማንም። ወደ ታች ወርዳችሁ በጋራ እንወያይ የሚል አቅጣጫ ነው ያለው። ግርግሩ፣ እስሩ ተገቢነት እንደሌለው የማረጋጋት ሥራ ቢሰራ ይህን ያህል የተጋነነ አይሆንም ነበር ብለን ነው የተነጋገርነው።
ገንዘቡ ይመለስ አይመለስ በሚለው ገና ውሳኔ ላይ አልደረስንም።
የክልሉ መምህራን ማኀበር፣ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፣ የዞኑ ትምህርት መምሪያ፣ የዞኑ መምህራን ማኀበር፣ ችግሩ ተከስቶበት የነበረው የወረዳ መምህራንና አመራር ባለፈው ሳምንት ችግሩ ተከስቶበት የነበረ ቦታ ላይ ቁጭ ብለን ተነጋግረናል።
በመምህራን ማኀበርም፣ በወረዳ ጽ/ቤት በኩልም ችግር ነበር፤ በመምህራን በኩል ቀርቦ አመራር ጋር ተነጋግሮ ችግሩን ከመፍታት ጋር ችግሮች እንደነበሩ ገምግመናል።
መምህራኑ ‘ሳንንስማማ ነው ገንዘቡ የተቆረጠው’ የሚል ነበር የገለጹት። በኛ በኩል ደግሞ ሌሎች ሁለት መዋቅሮች በተመሳሳይ ተስማምተው ስላልቆረጡ ነው የሚለውን ነበር ስንገልጽ የነበረው።
በኋላ መተማመን ላይ ደርሰናል። ጉራማይሌ ነው የሆነው። የተስማማ አካባቢ አለ ያልተስማማ አካባቢ አለ። ችግሩ ይሄው ነበር። የተስማሙም፣ ተስማምተው ሲያበቁ አልተስማማንም ብለው ግርግር ውስጥ የተሳተፉም ነበሩ።
መምህራኑ ወደ መማር ማስተማር ገብተዋል። ችግሩ ምንድን ነው? የሚለውን ከማኀበሩ ጋራ ወደ ታች ወርደን የቀጣይ አቅጣጫ ልናስቀምጥ ተስማምተን፣ ክልሉም አቅጣጫ አስቀምጦ ነው የተለያየነው። ”
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Tigray : በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ህወሓት የራሱን ምክር ቤት አቋቁሟል።
" የሃላቀርነት እና ወንጀል ቡድን " ሲል የገለፀውን በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራውን የህወሓት ቡድን በፅኑ ለመታገል ቆርጦ እንደተነሳ ገልጿል።
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ህወሓት እስከ ቀጣዩ 14ኛው የደርጅቱ መደበኛ ጉባኤ የሚቆዩ ሊቀመንበር እና ምክትል ያቀፈ 7 አባላት ባሉት አስተባባሪ ኮሚቴ የሚመራ ም/ቤት አቋቁሟል።
የደርጅቱን ምክትል ሊቀመንበር ማን አድርጎ እንደሰየመ ያልገለፀው መግለጫው ፤ አስተባባሪ ኮሚቴው የቀጣይ 3 ወራት እቅድ ማዘጋጀቱ አስታውቋል።
ደርጅቱ 14 ኛ ጉባኤውን መቼ እንደሚያካሂድ ያልገለፀ ሲሆን የተመሰረተው ምክር ቤት አባላት ሁሉም በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ከሚመራው ህወሓት " አንሰለፍም " ብለው የተቆራረጡ ናቸው።
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ህወሓት በከተማና ገጠር ከክልል ፣ ዞን ፣ ወረዳ እና እስከ ቀበሌ ድረስ አደራጃጀቶች በመዘርጋት " የኃላቀርነት እና ወንጀል ቡድን " ሲል የገለፀውን በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራውን ህወሓት በፅኑ ለመታገል ቆርጦ መነሳቱ ገልጿል።
መላው የትግራይ ህዝብ ፣ የህወሓት አባላት ፣ የፀጥታ ሃይሎች ፣ የአገር ሽማግሌዎች ፣ በተለይ ወጣቶች ፣ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ፣ የፓለቲካ ፓርቲዎች እና የዳያስፓራ ማህበረሰብ ከጎኑ እንዲሰለፉ ጥሪ ያቀረበው በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ህወሓት " በሰላማዊ ትግል የትግራይን ህዝብ ጥቅም ለማስክበር እታገላለሁ " ብሏል።
@tikvahethiopia
" የሃላቀርነት እና ወንጀል ቡድን " ሲል የገለፀውን በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራውን የህወሓት ቡድን በፅኑ ለመታገል ቆርጦ እንደተነሳ ገልጿል።
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ህወሓት እስከ ቀጣዩ 14ኛው የደርጅቱ መደበኛ ጉባኤ የሚቆዩ ሊቀመንበር እና ምክትል ያቀፈ 7 አባላት ባሉት አስተባባሪ ኮሚቴ የሚመራ ም/ቤት አቋቁሟል።
የደርጅቱን ምክትል ሊቀመንበር ማን አድርጎ እንደሰየመ ያልገለፀው መግለጫው ፤ አስተባባሪ ኮሚቴው የቀጣይ 3 ወራት እቅድ ማዘጋጀቱ አስታውቋል።
ደርጅቱ 14 ኛ ጉባኤውን መቼ እንደሚያካሂድ ያልገለፀ ሲሆን የተመሰረተው ምክር ቤት አባላት ሁሉም በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ከሚመራው ህወሓት " አንሰለፍም " ብለው የተቆራረጡ ናቸው።
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ህወሓት በከተማና ገጠር ከክልል ፣ ዞን ፣ ወረዳ እና እስከ ቀበሌ ድረስ አደራጃጀቶች በመዘርጋት " የኃላቀርነት እና ወንጀል ቡድን " ሲል የገለፀውን በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራውን ህወሓት በፅኑ ለመታገል ቆርጦ መነሳቱ ገልጿል።
መላው የትግራይ ህዝብ ፣ የህወሓት አባላት ፣ የፀጥታ ሃይሎች ፣ የአገር ሽማግሌዎች ፣ በተለይ ወጣቶች ፣ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ፣ የፓለቲካ ፓርቲዎች እና የዳያስፓራ ማህበረሰብ ከጎኑ እንዲሰለፉ ጥሪ ያቀረበው በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ህወሓት " በሰላማዊ ትግል የትግራይን ህዝብ ጥቅም ለማስክበር እታገላለሁ " ብሏል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" እነ ድብረፅዮን በአዲስ አበባው ውይይት ' ጌታቸውን ከፕሬዜዳንት እንሱልን ብቻ እንጂ ጊዚያዊ አስተዳደሩ መልሰን በማደራጀት አብረናችሁ ለመስራት ዝግጁ ነን ' ብለዋል " - ሌ/ጄነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዜዳንት ሌተናል ጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ከድምጺ ወያነ ጋር በነበራቸው ቆይታ ምን አሉ ?
ሌ/ጄነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ፤ የትግራይ አመራሮች በአዲስ አበባ ከጠቅላይ ሚንስትር ዐበይ አህመድ (ዶ/ር) ጋር በወቅታዊ ጉዳይ በነበራቸው ቆይታ በክልሉ ጉዳይ የሃሳብ ልዩነት አልነበራቸውም ብለዋል፡፡
ነገር ግን " የትግራይ ፓለቲካ ከድጡ ወደ ማጡ እያመራ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
" የፀጥታ ሃይሎች ከማንኛውም ጫና ነፃ ሆነው የህዝቡ ብሄራዊ ጥቅም ማረጋገጥ ይገባቸዋል " ሲሉ አክለዋል፡፡
በአዲስ አበባው ውይይት በደብረፅዮን (ዶ/ር) ይሁን በአቶ ጌታቸው የሚመሩት የህወሓት ልኡካን እንዲሁም የጊዚያዊ አስተዳደሩ ተወካዮች መካከል በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታና ችግሮች ዙሪካ ያለልዩነት መስማማታቸውን ገልጸዋል።
በወቅቱ " የፌደራል መንግሰት የትግራይ ችግሮች እንዲፈቱ አላገዝክም " በማለት ወቀሳ ማቅረባቸውን ጠቁመዋል።
" የፌደራል መንግስት ' ጉባኤ እንድናካሂድ ፤ የትግራይ ፓለቲካ እንድናስተካክል ጊዜ ስጠን በማለት ዕድል እና ጊዚያችሁን አባክናቹሃል ' በማለት መልሶልናል " ሲሉ አብራርተዋል።
ሌተናል ጄነራሉ ፥ " በመሃከላችን እየታየ ያለው ክፉኛ መሳሳብ የትግራይ ሉአላዊ ግዛት እንዳይረጋገጥ ፣ ተፈናቃዮች ወደ ቁያቸው እንዳይመለሱ አደገኛ መሰናክል ሆኗል " ብለዋል።
የፕሪቶሪያ ውል በይፋ የተቃወመ የለም ፤ በተግባር ግን ውሉን የሚያደናቅፍ አሉታዊ ተግባር የሚፈፀሙ አካላት አሉ ብለዋል።
" የፕሪቶሪያ ውል በተሟላ መልኩ በመተግበር ብቻ ነው አቃፊ መንግስት ማቋቋም የሚቻለው " በማለትም አስረግጠዋል።
" እነ ድብረፅዮን በአዲስ አበባው ውይይት ' ጌታቸውን ከፕሬዜዳንት እንሱልን ብቻ እንጂ ጊዚያዊ አስተዳደሩ መልሰን በማደራጀት አብረናችሁ ለመስራት ዝግጁ ነን ' ብለዋል " ሲሉ ገልጸዋል።
" እኛም በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መሰረት የፌደራል መንግስት ዓለምአቀፋዊ ወሰኖች የመጠበቅ እና የማስከበር ስልጣን አለው፤ ይህንኑ ስልጣኑ ተጠቅሞ በቦታው የሚገኙ የውጭ ሃይሎች አውጥቶ የግዛት አንድነት እንዲያረጋግጥ በአፅንኦት ጠይቀናል " ብለዋል።
በዚህ ምክንያት " ' ከሃዲዎች ' በሚል ስማችንን ማጠልሸት ተገቢ አይደለም " ሲሉ በምሬት ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ፤ በፌደራል መ/ቤቶች የትግራይ ውክልና ባለመኖሩ ምክንያት የህዝቡ ድምፅ በተገቢው መንገድ ሊሰማ ባለመቻሉ ምክንያት ከጦርነቱ በፊት የነበረው የክልሉ ውክልና እንዲመለስ ለፌደራል መንግስት ጥያቄ መቅረቡን ሌተናል ጀነራሉ አሳውቀዋል።
በተጨማሪ ፤ " የፕሪቶሪያ ውል አንቀፅ 8 ዓለምቀፍ ወሰኖች በፌደራል መንግስት እንዲጠበቁ ስለሚያዝ ኢትዮጵያ በትግራይ በኩል ከኤርትራ እና ከሱዳን የሚያገናኙ ወሰኖች ጠባቂ ስለሌላቸው የውጭ ሃይሎች እየገቡ ግፎች እየፈፀሙ ፣ ወርቅ ዝውውርን ጨምሮ ሌሎች ህገ-ወጥ ወንጀሎች እየተፈፀመባቸው በመሆኑ ወሰኖቹ በፌደራል መንግስት እንዲጠበቁ " ሲሉ መጠየቃቸውን አሳውቀዋል።
#Tigray #TPLF
@tikvahethiopia
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዜዳንት ሌተናል ጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ከድምጺ ወያነ ጋር በነበራቸው ቆይታ ምን አሉ ?
ሌ/ጄነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ፤ የትግራይ አመራሮች በአዲስ አበባ ከጠቅላይ ሚንስትር ዐበይ አህመድ (ዶ/ር) ጋር በወቅታዊ ጉዳይ በነበራቸው ቆይታ በክልሉ ጉዳይ የሃሳብ ልዩነት አልነበራቸውም ብለዋል፡፡
ነገር ግን " የትግራይ ፓለቲካ ከድጡ ወደ ማጡ እያመራ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
" የፀጥታ ሃይሎች ከማንኛውም ጫና ነፃ ሆነው የህዝቡ ብሄራዊ ጥቅም ማረጋገጥ ይገባቸዋል " ሲሉ አክለዋል፡፡
በአዲስ አበባው ውይይት በደብረፅዮን (ዶ/ር) ይሁን በአቶ ጌታቸው የሚመሩት የህወሓት ልኡካን እንዲሁም የጊዚያዊ አስተዳደሩ ተወካዮች መካከል በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታና ችግሮች ዙሪካ ያለልዩነት መስማማታቸውን ገልጸዋል።
በወቅቱ " የፌደራል መንግሰት የትግራይ ችግሮች እንዲፈቱ አላገዝክም " በማለት ወቀሳ ማቅረባቸውን ጠቁመዋል።
" የፌደራል መንግስት ' ጉባኤ እንድናካሂድ ፤ የትግራይ ፓለቲካ እንድናስተካክል ጊዜ ስጠን በማለት ዕድል እና ጊዚያችሁን አባክናቹሃል ' በማለት መልሶልናል " ሲሉ አብራርተዋል።
ሌተናል ጄነራሉ ፥ " በመሃከላችን እየታየ ያለው ክፉኛ መሳሳብ የትግራይ ሉአላዊ ግዛት እንዳይረጋገጥ ፣ ተፈናቃዮች ወደ ቁያቸው እንዳይመለሱ አደገኛ መሰናክል ሆኗል " ብለዋል።
የፕሪቶሪያ ውል በይፋ የተቃወመ የለም ፤ በተግባር ግን ውሉን የሚያደናቅፍ አሉታዊ ተግባር የሚፈፀሙ አካላት አሉ ብለዋል።
" የፕሪቶሪያ ውል በተሟላ መልኩ በመተግበር ብቻ ነው አቃፊ መንግስት ማቋቋም የሚቻለው " በማለትም አስረግጠዋል።
" እነ ድብረፅዮን በአዲስ አበባው ውይይት ' ጌታቸውን ከፕሬዜዳንት እንሱልን ብቻ እንጂ ጊዚያዊ አስተዳደሩ መልሰን በማደራጀት አብረናችሁ ለመስራት ዝግጁ ነን ' ብለዋል " ሲሉ ገልጸዋል።
" እኛም በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መሰረት የፌደራል መንግስት ዓለምአቀፋዊ ወሰኖች የመጠበቅ እና የማስከበር ስልጣን አለው፤ ይህንኑ ስልጣኑ ተጠቅሞ በቦታው የሚገኙ የውጭ ሃይሎች አውጥቶ የግዛት አንድነት እንዲያረጋግጥ በአፅንኦት ጠይቀናል " ብለዋል።
በዚህ ምክንያት " ' ከሃዲዎች ' በሚል ስማችንን ማጠልሸት ተገቢ አይደለም " ሲሉ በምሬት ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ፤ በፌደራል መ/ቤቶች የትግራይ ውክልና ባለመኖሩ ምክንያት የህዝቡ ድምፅ በተገቢው መንገድ ሊሰማ ባለመቻሉ ምክንያት ከጦርነቱ በፊት የነበረው የክልሉ ውክልና እንዲመለስ ለፌደራል መንግስት ጥያቄ መቅረቡን ሌተናል ጀነራሉ አሳውቀዋል።
በተጨማሪ ፤ " የፕሪቶሪያ ውል አንቀፅ 8 ዓለምቀፍ ወሰኖች በፌደራል መንግስት እንዲጠበቁ ስለሚያዝ ኢትዮጵያ በትግራይ በኩል ከኤርትራ እና ከሱዳን የሚያገናኙ ወሰኖች ጠባቂ ስለሌላቸው የውጭ ሃይሎች እየገቡ ግፎች እየፈፀሙ ፣ ወርቅ ዝውውርን ጨምሮ ሌሎች ህገ-ወጥ ወንጀሎች እየተፈፀመባቸው በመሆኑ ወሰኖቹ በፌደራል መንግስት እንዲጠበቁ " ሲሉ መጠየቃቸውን አሳውቀዋል።
#Tigray #TPLF
@tikvahethiopia
" ለጥንቃቄ ሲባል መንገደኞች እና የበረራ ሠራተኞች በአስቸኳይ ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ ተደርጓል " - የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የበረራ ቁጥሩ ET 612 የሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ታህሳስ 05 ቀን 2017 ዓ.ም. ከአዲስ አበባ ወደ ዱባይ በሚያደርገው በረራ ከተነሳ ከ30 ደቂቃ በኋላ የቴክኒክ ችግር አጋጥሞታል።
በዚህም አውሮፕላኑ ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሰላም አርፏል።
ለጥንቃቄ ሲባል መንገደኞች እና የበረራ ሠራተኞች በአስቸኳይ ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ መደረጉን አየር መንገዱ አሳውዋል።
" ሁልጊዜም ለመንገደኞቼ ደህንነት ቅድሚያ እሰጣለሁ " ያለው አየር መንገዱ መንገደኞች ለደረሰባቸው መጉላላት አየር ይቅርታ ጠይቋል።
የቴክኒክ ችግሩ በመጣራት ላይ መሆኑንም ገልጿል።
@tikvahethiopia
የበረራ ቁጥሩ ET 612 የሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ታህሳስ 05 ቀን 2017 ዓ.ም. ከአዲስ አበባ ወደ ዱባይ በሚያደርገው በረራ ከተነሳ ከ30 ደቂቃ በኋላ የቴክኒክ ችግር አጋጥሞታል።
በዚህም አውሮፕላኑ ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሰላም አርፏል።
ለጥንቃቄ ሲባል መንገደኞች እና የበረራ ሠራተኞች በአስቸኳይ ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ መደረጉን አየር መንገዱ አሳውዋል።
" ሁልጊዜም ለመንገደኞቼ ደህንነት ቅድሚያ እሰጣለሁ " ያለው አየር መንገዱ መንገደኞች ለደረሰባቸው መጉላላት አየር ይቅርታ ጠይቋል።
የቴክኒክ ችግሩ በመጣራት ላይ መሆኑንም ገልጿል።
@tikvahethiopia
#DStvEthiopia
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የማንቼስተር ደርቢ በጎጆ ፓኬጅ💥
63ተኛውን ጨዋታዎቸውን የሚያደርጉት ሁለቱ ቡድኖች ማን ሲቲ 25 ጊዜ ሲያሸንፍ ማን ዩናይትድ 28 ጊዜ ድል አድርጓል! ሁለቱ ብድኖች 9 ጊዜ በአቻ ተለያይተዋል
🏆 ማን ሲቲ ከማን ዩናይትድ ጋር የሚያደርጉትን ጨዋታ ጨምሮ 10 የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን በጎጆ ፓኬጅ በ400 ብር ብቻ በቀጥታ ይከታተሉ!
ዲኤስቲቪ ያስገቡ ፣ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ!
👇
https://bit.ly/3RFtEvh
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፀሚነት አላቸው! ለበለጠ መረጃ
👇
www.dstv.com/en-et
#PremierLeagueallonDStv #ሁሉምያለውእኛጋርነው
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የማንቼስተር ደርቢ በጎጆ ፓኬጅ💥
63ተኛውን ጨዋታዎቸውን የሚያደርጉት ሁለቱ ቡድኖች ማን ሲቲ 25 ጊዜ ሲያሸንፍ ማን ዩናይትድ 28 ጊዜ ድል አድርጓል! ሁለቱ ብድኖች 9 ጊዜ በአቻ ተለያይተዋል
🏆 ማን ሲቲ ከማን ዩናይትድ ጋር የሚያደርጉትን ጨዋታ ጨምሮ 10 የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን በጎጆ ፓኬጅ በ400 ብር ብቻ በቀጥታ ይከታተሉ!
ዲኤስቲቪ ያስገቡ ፣ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ!
👇
https://bit.ly/3RFtEvh
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፀሚነት አላቸው! ለበለጠ መረጃ
👇
www.dstv.com/en-et
#PremierLeagueallonDStv #ሁሉምያለውእኛጋርነው
#ዮናታን_ቢቲ_ፈርኒቸር
በዓሉን ምክንያት በማድረግ ልዩ ቅናሽ በተደረገባቸው የቤት እቃዎቻችን ቤትዎን ያድምቁ 🎁
የውበት ፣የጥራት እና የምቾት ዳር ድንበር
ዮናታን ቢቲ ፈርኒቸር !
🌐 የማህበራዊ ገጾቻችንን ይቀላለቀሉ
Telegram 👉 Telegram/yonatanbtfurniture
Facebook 👉 Facebook/yonatanbtfurniture
Insagram 👉 Instagram/yonatanbtfurniture
TikTok 👉 TikTok/yonatanbtfurniture
📍አድራሻችን
1. ፒያሳ እሪ በከንቱ ቢቲ ታወር (ከኢቲዮ ሴራሚክ ዝቅ ብሎ)
2. ከዊንጌት አደባባይ አለፍ ብሎ ከአቢሲኒያ ባንክ ፊትለፊት
3. ከሲኤምሲ አደባባይ ወደ አያት መንገድ መሪ ሳይደርስ (ዘመን ባንክ አጠገብ)
☎️ ይደውሉልን
+251957868686
+251995272727
+251993828282
በዓሉን ምክንያት በማድረግ ልዩ ቅናሽ በተደረገባቸው የቤት እቃዎቻችን ቤትዎን ያድምቁ 🎁
የውበት ፣የጥራት እና የምቾት ዳር ድንበር
ዮናታን ቢቲ ፈርኒቸር !
🌐 የማህበራዊ ገጾቻችንን ይቀላለቀሉ
Telegram 👉 Telegram/yonatanbtfurniture
Facebook 👉 Facebook/yonatanbtfurniture
Insagram 👉 Instagram/yonatanbtfurniture
TikTok 👉 TikTok/yonatanbtfurniture
📍አድራሻችን
1. ፒያሳ እሪ በከንቱ ቢቲ ታወር (ከኢቲዮ ሴራሚክ ዝቅ ብሎ)
2. ከዊንጌት አደባባይ አለፍ ብሎ ከአቢሲኒያ ባንክ ፊትለፊት
3. ከሲኤምሲ አደባባይ ወደ አያት መንገድ መሪ ሳይደርስ (ዘመን ባንክ አጠገብ)
☎️ ይደውሉልን
+251957868686
+251995272727
+251993828282
TIKVAH-ETHIOPIA
#OFC “ አሁንም ቢሆን ሀገራዊ ምክክሩ በሚሄድበት አቅጣጫ እርካታ የለንም ” - ኦፌኮ ከዚህ ቀደም በምክክሩ እንደማይሳተው ገልጾ የነበረው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ (ኦፌኮ) አሁንም እየተሳተፈ እንዳልሆነ፣ ኮሚሽኑ በሚሄድበት አቅጣጫ እርካታ እንደሌለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጿል። ፓርቲው ከዚህ ቀደም በሀገራዊ ምክክሩ እንዲሳተፍ ቢጋበዝም በምክክሩ እንዳልተገኘ አስታውሷል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ በበኩሉ፣…
" በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ ክልል በሚደረገው ምክክር ላይ ኦፌኮ እንዲሳተፍ ጥሪ አቀርባለሁ " - ኮሚሽኑ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ አለመግባባቶች በሰላማዊ መንገድ ይፈቱ ዘንድ አጀንዳዎች እያሰባሰበ መሆኑ ይታወቃል።
ኮሚሽኑ እስካሁን በ10 ክልሎች አጀንዳ እንዳሰባሰበ፣ አንዳንድ የፓለቲካ ፓርቲዎች ግን አጀንዳቸውን በማስረብ ፋንታ ከኮሚሽኑ እንዳገለሉ መግለጻቸው ይታወሳል።
የኦሮሞ ፈደራሊስት ኮንግረንስ (ኦፌኮ) ፓርቲ ከሳምንታት በፊት በሰጠን ቃል፣ " አሁንም ቢሆን ሀገራዊ ምክክሩ በሚሄድበት አቅጣጫ እርካታ የለንም " ብሎ ነበር።
ፓርቲው ይህን ያለው ኮሚሽኑ ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቢሆንም “ምክር ቤቱም በገዢው ፓርቲ የተሞላ ስለሆነ ገልተኛነቱ ያን ያክል አስተማማኝ አይደለም” በማለት ጭምርም ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በበኩሉ ኮሚሽኑን ፓርቲዎችን ለማካተት ምን እየተሰራ እንደሆነ በወቅቱ ጠይቆ ምላሽ ማግኘት ሳይቻል የቆዬ ሲሆን፣ ኮሚሽኑ አሁን ምላሽ ሰጥቷል።
ምን አለ ?
" ኮሚሽኑ ገለልተኛ ተቋም ነው። ተቃዋሚ የፓለቲካ ፓርቲዎች በሂደቱ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርቧል።
ኦሮሚያ ክልል ውስጥ የሚሰሩ ሌሎች ፓርቲዎችም በኦሮሚያ ክልል በሚደረገው ምክክር ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አድርጓል። በምክክሩ አብዛኛዎቹ የፓለቲካ ፓርቲዎች ፈቃደኛ ሆነው በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ኦፌኮ እንደተባለው ሂደቱን ለመቀበል ፈቃኛ አይደለም። ኮሚሽኑ ፓርቲው ፈቃደኛ ያልሆነበትን ምክንያት በተደጋጋሚ ከኦፌኮ ጋር በአካልም እንደገና በደብዳቤም እንነጋገር በሚል ጥረት አድርጓል።
ፓርቲው ግን ፈፈቃደኛ መሆን አልቻለም። በዚህ ሂደት የኮሚሽኑ እይታ ፓርቲው በማንኛውም ሰዓት ሀሳቡን ለውጦ ለመመካከር ከመጣ ኮሚሽኑ በሩ ክፍት ነው።
ግን ኮሚሽኑ በራሱ መንገድ ለመሳተፍ ፈቃደኛ ያልሆነውን አካል አስገድዶ ማሳተፍ አይችልም። ስለሆነሞ ኦፌኮ እንደ ኦሮሚያ በምክክሩ ባለመሳተፉ ኮሚሽኑ ያዝናል።
በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ ክልል በሚደረገው ምክክር ላይ ኦፌኮ እንዲሳተፍ ጥሪ እናቀርባለን። ምክክሩ ላይ ልዩነትን ይዞ እስከመጨረሻው መሄድ ይቻላል።
የሀሳብ የበላይነት እንጂ የኃይል የበላይነት በምክክሩ ላይ አይንጸባረቅም። በሀገራዊ ምክክሩ የፓለቲካ ፓርቲዎች አጀንዳዎቻቸውን ለማህበረሰቡ ግልጽ ማድረግ ይችላሉ።
በሚስማሙባቸው ጉዳዮች ላይ ይስማማሉ በማይስማሙባቸው ጉዳዮች ላይ ደግሞ በልዩነት መሄድ ይችላሉ። ሀገራዊ ምክክሩ በባህሪው በትውልድ መካከል ከረጅም ጊዜ በኋላ የሚመጣ በመሆኑ ሂደቱን ከማበላሸት ይልቅ አሁንም ቢሳተፉ ይመረጣል።
ኮሚሽኑ አካታች ነው። ፈቃደኛ የሆኑትን አካቶ እየሰራ ነው። ፈቃደኛ ያልሆኑት እስከመጨረሻው እንዲመጡ በሩ ክፍት ነው፣ ይጠብቃል። ምንም አይነት አሉታዊ ተፅዕኖም እንደማይደርስባቸው ኮሚሽኑ ዋስትና ይሰጣል። ”
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ አለመግባባቶች በሰላማዊ መንገድ ይፈቱ ዘንድ አጀንዳዎች እያሰባሰበ መሆኑ ይታወቃል።
ኮሚሽኑ እስካሁን በ10 ክልሎች አጀንዳ እንዳሰባሰበ፣ አንዳንድ የፓለቲካ ፓርቲዎች ግን አጀንዳቸውን በማስረብ ፋንታ ከኮሚሽኑ እንዳገለሉ መግለጻቸው ይታወሳል።
የኦሮሞ ፈደራሊስት ኮንግረንስ (ኦፌኮ) ፓርቲ ከሳምንታት በፊት በሰጠን ቃል፣ " አሁንም ቢሆን ሀገራዊ ምክክሩ በሚሄድበት አቅጣጫ እርካታ የለንም " ብሎ ነበር።
ፓርቲው ይህን ያለው ኮሚሽኑ ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቢሆንም “ምክር ቤቱም በገዢው ፓርቲ የተሞላ ስለሆነ ገልተኛነቱ ያን ያክል አስተማማኝ አይደለም” በማለት ጭምርም ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በበኩሉ ኮሚሽኑን ፓርቲዎችን ለማካተት ምን እየተሰራ እንደሆነ በወቅቱ ጠይቆ ምላሽ ማግኘት ሳይቻል የቆዬ ሲሆን፣ ኮሚሽኑ አሁን ምላሽ ሰጥቷል።
ምን አለ ?
" ኮሚሽኑ ገለልተኛ ተቋም ነው። ተቃዋሚ የፓለቲካ ፓርቲዎች በሂደቱ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርቧል።
ኦሮሚያ ክልል ውስጥ የሚሰሩ ሌሎች ፓርቲዎችም በኦሮሚያ ክልል በሚደረገው ምክክር ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አድርጓል። በምክክሩ አብዛኛዎቹ የፓለቲካ ፓርቲዎች ፈቃደኛ ሆነው በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ኦፌኮ እንደተባለው ሂደቱን ለመቀበል ፈቃኛ አይደለም። ኮሚሽኑ ፓርቲው ፈቃደኛ ያልሆነበትን ምክንያት በተደጋጋሚ ከኦፌኮ ጋር በአካልም እንደገና በደብዳቤም እንነጋገር በሚል ጥረት አድርጓል።
ፓርቲው ግን ፈፈቃደኛ መሆን አልቻለም። በዚህ ሂደት የኮሚሽኑ እይታ ፓርቲው በማንኛውም ሰዓት ሀሳቡን ለውጦ ለመመካከር ከመጣ ኮሚሽኑ በሩ ክፍት ነው።
ግን ኮሚሽኑ በራሱ መንገድ ለመሳተፍ ፈቃደኛ ያልሆነውን አካል አስገድዶ ማሳተፍ አይችልም። ስለሆነሞ ኦፌኮ እንደ ኦሮሚያ በምክክሩ ባለመሳተፉ ኮሚሽኑ ያዝናል።
በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ ክልል በሚደረገው ምክክር ላይ ኦፌኮ እንዲሳተፍ ጥሪ እናቀርባለን። ምክክሩ ላይ ልዩነትን ይዞ እስከመጨረሻው መሄድ ይቻላል።
የሀሳብ የበላይነት እንጂ የኃይል የበላይነት በምክክሩ ላይ አይንጸባረቅም። በሀገራዊ ምክክሩ የፓለቲካ ፓርቲዎች አጀንዳዎቻቸውን ለማህበረሰቡ ግልጽ ማድረግ ይችላሉ።
በሚስማሙባቸው ጉዳዮች ላይ ይስማማሉ በማይስማሙባቸው ጉዳዮች ላይ ደግሞ በልዩነት መሄድ ይችላሉ። ሀገራዊ ምክክሩ በባህሪው በትውልድ መካከል ከረጅም ጊዜ በኋላ የሚመጣ በመሆኑ ሂደቱን ከማበላሸት ይልቅ አሁንም ቢሳተፉ ይመረጣል።
ኮሚሽኑ አካታች ነው። ፈቃደኛ የሆኑትን አካቶ እየሰራ ነው። ፈቃደኛ ያልሆኑት እስከመጨረሻው እንዲመጡ በሩ ክፍት ነው፣ ይጠብቃል። ምንም አይነት አሉታዊ ተፅዕኖም እንደማይደርስባቸው ኮሚሽኑ ዋስትና ይሰጣል። ”
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia