TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
መረጃ ማጣሪያው የስም ቅያሪ አድርጓል።

ከዚህ ቀደም #በትግራይ ጉዳይ ላይ መረጃዎችን እያጣራ ሲያቀርብ የነበረው በፌዴራል መንግስት ስር የሚገኘው "የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማጣሪያ" ስሙን ቀይሯል።

ይህንንም በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ ያሳወቀ ሲሆን አዲሱ ስያሜው "የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ ገፅ/Ethiopia Current Issues Fact Check" እንደሆነ ተገልጿል።

ከዚህ በኃላ ገፁ የትግራይን ጨምሮ #በመላው_ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮሩ መረጃዎችን እንደሚያጣራ ገልጿል።

@tikvahethiopia