TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሚነሱ #ግጭቶች የብሄር ልዩነት ምክንያት አለመሆኑን ትምህርት ሚንስትሯ #ሒሩት_ወልደማርያም አስታውቀዋል፡፡ ሚንስትሯ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መነሻ መክንያቶቹ ከፖለቲካ አጀንዳና አገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡ የግለሰቦችን ጠብ ከብሄር ማንነት ጋር ማያያዝ ግን ይታያል፡፡ በተማሪዎች ግጭት ሳቢያ ረዘም ላለ ጊዜ ትምህርት ተቋርጦበት የነበረው ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ጥር 1 ይከፈታል፡፡

ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia