#EthiopianDefenceUniversity
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፥ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ እንደሚካተት አሳውቀዋል።
ሚኒስትሩ ይህንን ያሳወቁት ከከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ነው።
#MoE
@tikvahuniversity
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፥ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ እንደሚካተት አሳውቀዋል።
ሚኒስትሩ ይህንን ያሳወቁት ከከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ነው።
#MoE
@tikvahuniversity