TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update የኢትዮጵያ መንግስት የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት በሚል ባለፈዉ ዓመት የደነገገዉ #የምህረት_አዋጅ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ቀርተዉታል። የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዛሬ እንዳስታወቀዉ አዋጁ የወጣዉ የዜጎችን ፖለቲካዊ ተሳትፎ ለማሳደግ ታስቦ ስለሆነ፤ አዋጁ ቀነገደቡ ከመጠናቀቁ በፊት መጠቀም የሚፈልጉና የሚመለከታቸዉ ሰዎች ማመልከቻ እንዲያቀርቡ የጠቅላይ አቃቤ ሕግ ፅሕፈት ቤት አሳስቧል።

ምንጭ፦የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia