TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.4K photos
1.58K videos
216 files
4.33K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update • ዓዲ አርቃይ እና አካባቢው ኔትዎርክ ጀምሯል ፤ አላማጣና ኮረም በሰዓታት ውስጥ አገልግሎት ያገኛሉ። ዓዲ አርቃይ እና አካባቢው የኔትዎርክ አገልግሎት ጀመረ። የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ፤ የኔትዎርክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የነበሩት ዓዲ አርቃይ እና አካባቢው ዳግም የኔትዎርክ አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉን ዛሬ ገልፀዋል። የጄኔሬተር ነዳጅ ወደ አካባቢው በመላክ…
በየትኞቹ አካባቢዎች የቴሌኮም አገልግሎት ጀመረ ?

ኢትዮ ቴሌኮም ፤ የቴሌኮም አገልግሎት ተቋርጦባቸው የነበሩና ዳግም ያስጀመረባቸውን አካባቢዎችን ዝርዝር ይፋ አድርጓል።

የቴሌኮም አገልግሎት የጀመረባቸው አካባቢዎች ፦

- አላማጣ፣
- ኮረም፣
- ዓዲ አርቃይ፣
- ጸለምት፣
- ጪሮ ለና፣
- ጎብዬ ቆቦ፣
- ቆቦ ሮቢጥ፣
- ዞብል
- ዋጃ ናቸው።

#በሌሎችም የቴሌኮም አገልግሎት በተቋረጠባቸው አካባቢዎች #በቅርቡ አገልግሎት ለማስጀመር እየሠራ እንደሚገኝ ኢትዮ ቴሌኮም አሳውቋል።

@tikvahethiopia
👍1.28K🕊24875👎57😱30😢17🙏15