TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
61.5K photos
1.55K videos
215 files
4.26K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ሰበር ዜና‼️

"ነገ #ሴት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ይሾማል ተብሎ ይጠበቃል። እንደ ምንጮቼ ጥቆማ በነገው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር #አብይ_አሕመድ ሴት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቅርበው #ያሾማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ነው።

ለጊዜው ስማቸውን መግለፅ የማልችለውና በአሁኑ ወቅት በዳኝነት ሥራ ውስጥ የሌሉ ሴት የሕግ ባለሞያ በእጩነት ቀረበው እንደሚሾሙ ያገኘሁት መረጃ ያስረዳል።

የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ዳኜ መላኩና ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ፀጋዬ አስማማው መልቀቂያ ማስገባታቸውን መረጃዎች ይጠቁማል።"

ምንጭ፦ ፂዮን ግርማ(VOA አማርኛው አገልግሎት)
@tsegabwolde @tikvahethiopia