TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.5K photos
1.59K videos
216 files
4.33K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update ጨፌ ኦሮሚያ ከነገ በስትያ አርብ #አስቸኳይ ስብሰባ እንደሚያደርግ ቀደም ሲል ተነግሮ ነበር፡፡ ይሁንና ስብሰባው ወደ ቀጣዩ ሰኞ መዛወሩን የጨፌ ኦሮሚያ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ሀብታሙ ደምሴ ዛሬ ለሸገር FM 102.1 ተናግረዋል፡፡ ስብሰባው የተላለፈው ከ11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ በኋላ እንዲካሄድ ታስቦ ነው ብለዋል፡፡ አስቸኳይ ስብሰባው በተለየ ምክንያት ^ካልተራዘመ በስተቀር ለአንድ ቀን እንደሚካሄድ አቶ ሀብታሙ ተናግረዋል፡፡ #በአዳማ በሚገኘው ጨፌ አዳራሽ በሚካሄደው ስብሰባ ላይ አባላት ከመስከረም 25 ከሰዓት አንስቶ ከተማዋ #እንዲገቡ ጥሪ ተደርጓል፡፡ የሶስተኛውን አስቸኳይ ስብሰባ አጀንዳዎች በተመለከተ የፊታችን #አርብ መግለጫ እንደሚሰጥ አቶ ሀብታሙ ተናግረዋል፡፡

📌ሸገር FM 102.1 ሌሎች ምንጮች ግን በአስቸኳይ ስብሰባው ሹመቶች ይኖራሉ ብለውኛል ሲል ዘግቧል።

ምንጭ፦ ሸገር 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia