#አረፋ
መልካም በዓል !
" ይህን የተባረከ #የአረፋ_ቀን እምነታችንን በልባችንና በተግባራችን የምናድስበት ፤ ስላጠፋነው ጥፋት / ስህተት ከልብ አዝነን ዳግመኛ ወደዛ ላለመመለስ ቃል የምንገባበት እና ወደ ሁሉን ቻይ አምላካችን #አሏህ🤲 የምንቀርብበት ቀን ነው። " - ሙፍቲ ኢስማኤል ሜንክ (ዶ/ር)
#መልካም_በዓል !!
#TikvahFamily ❤️
@tikvahethiopia
መልካም በዓል !
" ይህን የተባረከ #የአረፋ_ቀን እምነታችንን በልባችንና በተግባራችን የምናድስበት ፤ ስላጠፋነው ጥፋት / ስህተት ከልብ አዝነን ዳግመኛ ወደዛ ላለመመለስ ቃል የምንገባበት እና ወደ ሁሉን ቻይ አምላካችን #አሏህ
#መልካም_በዓል !!
#TikvahFamily ❤️
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#ኢትዮጵያ
የ2016 የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።
ጥዋት የኢድ ሶላት ስነስርዓት በተለያዩ ከተሞች ተከናውኗል።
ከኢድ ሶላት በኃላ ምዕመኑን በየቤቱ ፣ ከዘመድ አዝማዱ፣ ከወዳጆቹ ጋር በመሆን በዓሉን እያከበረ ነው።
#ኢድአልአድሃ #አረፋ
መልካም በዓል ❤
ፎቶ ፦ ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
የ2016 የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።
ጥዋት የኢድ ሶላት ስነስርዓት በተለያዩ ከተሞች ተከናውኗል።
ከኢድ ሶላት በኃላ ምዕመኑን በየቤቱ ፣ ከዘመድ አዝማዱ፣ ከወዳጆቹ ጋር በመሆን በዓሉን እያከበረ ነው።
#ኢድአልአድሃ #አረፋ
መልካም በዓል ❤
ፎቶ ፦ ከማህበራዊ ሚዲያ
@tikvahethiopia
#Hajj1445
ዘንድሮ #ምን_ያህል የእስልምና እምነት ተከታዮች #ሐጅ አደረጉ ?
እንደ ሀራሜይን መረጃ ከሆነ ዘንድሮ በ1445 (AH) 1,833,164 (ከ1.8 ሚሊዮን በላይ) የእስልምና እምነት ተከታዮች ከመላው የዓለም ክፍል የሐጅ ጉዞ አድርገዋል።
ከአጠቃላዩ የሐጅ መንፈሳዊ ጉዞ ተጓዦች 221,854 የእስልምና እምነት ተከታዮች ከዛው ከሳዑዲ አረቢያ ሲሆኑ 1,611,310 የሚሆኑት ዓለም አቀፍ የሐጅ ተጓዦች ናቸው።
በተጨማሪም ከአጠቃላይ የሐጅ ተሳታፊ 52 በመቶ ወንዶች ሲሆኑ 48% ደግሞ ሴቶች ናቸው።
#ሐጅ🤲 ከእስልምና #መሰረቶች ውስጥ አንዱ ሲሆን አቅሙ የፈቀደት ሙስሊም ወንድም ሆነ ሴት በዕድሜ ዘመኑ ቢያንስ አንድ ጊዜ ሐጅ የማድረግ ግዴታ አለበት።
#Islam ❤️
@tikvahethiopia
ዘንድሮ #ምን_ያህል የእስልምና እምነት ተከታዮች #ሐጅ አደረጉ ?
እንደ ሀራሜይን መረጃ ከሆነ ዘንድሮ በ1445 (AH) 1,833,164 (ከ1.8 ሚሊዮን በላይ) የእስልምና እምነት ተከታዮች ከመላው የዓለም ክፍል የሐጅ ጉዞ አድርገዋል።
ከአጠቃላዩ የሐጅ መንፈሳዊ ጉዞ ተጓዦች 221,854 የእስልምና እምነት ተከታዮች ከዛው ከሳዑዲ አረቢያ ሲሆኑ 1,611,310 የሚሆኑት ዓለም አቀፍ የሐጅ ተጓዦች ናቸው።
በተጨማሪም ከአጠቃላይ የሐጅ ተሳታፊ 52 በመቶ ወንዶች ሲሆኑ 48% ደግሞ ሴቶች ናቸው።
#ሐጅ
#Islam ❤️
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ፦ የነቀምቴ ኤርፖርት በቅርቡ ስራ ለመጀመር ዝግጁ መሆኑ ተነግሯል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 10/2016 ዓ/ም ጀምሮ በረራ እንደሚጀመር መገለጹ ይታወሳል። ወደ ነቀምቴ የሚደረገው በረራ በሳምንት 4 ጊዜ ነው። #Ethiopia #Oromia #Wollega #Nekemte Photo Credit - #ENA @tikvahethiopia
#ወለጋ #ነቀምቴ #ጉዲናቱምሳ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ #ጉዲና_ቱምሳ ነቀምቴ አውሮፕላን ማረፊያ በሳምንት 3 ጊዜ የሚያደርገውን አዲስ በረራ ዛሬ ጀምሯል።
#EthiopianAirlines
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ #ጉዲና_ቱምሳ ነቀምቴ አውሮፕላን ማረፊያ በሳምንት 3 ጊዜ የሚያደርገውን አዲስ በረራ ዛሬ ጀምሯል።
#EthiopianAirlines
@tikvahethiopia