#Hajj
ከእስልምና አበይት አዕማደ ሥርዓት አንዱ የሆነው ሃጅ ዛሬ በመካ ፤ ሳውዲ አረብያ መጀመሩን ቪኦኤ ዘግቧል። የኮሮና ቫይረስ መዛመት ባሳደረው ሥጋት ምክንያት ዘንድሮ የሃጅና ዑምራ ተጓዦች ቁጥር ከወትሮ ያነሰ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከእስልምና አበይት አዕማደ ሥርዓት አንዱ የሆነው ሃጅ ዛሬ በመካ ፤ ሳውዲ አረብያ መጀመሩን ቪኦኤ ዘግቧል። የኮሮና ቫይረስ መዛመት ባሳደረው ሥጋት ምክንያት ዘንድሮ የሃጅና ዑምራ ተጓዦች ቁጥር ከወትሮ ያነሰ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia