TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#Update የአዳማ ኢንደስትሪ ፓርክ የምረቃ ስነ ስርዓት እየተካሄ ይገኛል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ፣ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ #ለማ_መገርሳና የአማራ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ገዱ_አንዳርጋቸው፣ ዶ/ር #አርከበ_ኤቁባይ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ተገኝተዋል።

ምንጭ፦ የኢትዮጵየ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia