TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#AddisAbebaUniversity

ለዕድሳት #ተዘግቶ የነበረው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የራስ መኮንን አዳራሽ ሙዚየም ዕድሳቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ከዛሬ ጀምሮ ለጉብኝት ከፍት እንደሆነ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም አስታወቀ። ለሙዚየሙ ዕድሳት 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገ ሲሆን የዕድሳት ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያና በጃፓን መንግስት መካከል በተደረገ ስምምነት የተካሄደ መሆኑ ታውቋል።

Via #ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia