TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ🔝

‹‹ለፖለቲካዊ ለውጡ ቀጣይነት›› በሚል ርዕስ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት ለሁለት ቀናት የሚቆይ የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በመድረኩ ዶር. #አምባቸው_መኮንን፣ ፕሮፌሰር #መረራ_ጉዲና#ክርስቲያን_ታደለና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

ዶክተር አምባቸው በአንኳር ንግግራቸው ምሁራን ወቅቱ ባመጣው ለውጥ በፖለቲካው ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚያበረታታቸው በመሆኑ እንደዚህ አይነት የሃሳብ ፍጭቶች የሚካሄዱባቸው መድረኮችን ማዘጋጀት ይገባል ብለዋል፡፡

መድረኩ ለሁለት ቀናት የሚቀጥል ይቆያል፡፡ አቶ ክርስቲያን ታደለ እና ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናን ጨምሮ በሌሎች ምሁራን አማካኝነት ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ይደረጋል፡፡

Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia