TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
የሶሪያ ስደተኞች‼️

በኢትዮጵያ ያሉ #የሶሪያ_ስደተኞችን ለመደገፍ እየተሰራ ነው። በኢትዮጵያ #በልመና የተሰማሩ የሶሪያ ስደተኞችን ለመደገፍ እርዳታ እየተጠየቀ ነው፡፡ በሶሪያ ቀውስ ተፈናቅለው በኢትዮጵያ የሚገኙ ሶሪያውያን ቁጥር ከ300 በላይ የሚልቅ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 108 የሚሆኑት በኢትዮጵያ ህጋዊ ጥገኝነት ጠይቀው እየኖሩ ነው ተብሏል፡፡ የሶሪያ ስደተኞች በየጎዳና የሚያደርጉትን ልመና ትተው ድጋፍ እንዲደረግላቸው መንግስት እየሰራ መሆኑን ታውቋል፡፡ ስደተኞቹን ለመደገፍም #እርዳታ እየተጠየቀ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡

ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia