TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ኢትዮጵያ ለዓለም ዋንጫ ታልፍ ይሆን ?

የኢትዮጵያ #ከ20_ዓመት_በታች ሴት ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ዙር የመልስ ጨዋታውን ከሞሮኮ አቻው ጋር በአዲስ አበባ ፤ አበበ ቢቂላ ስታዲየም እያደረገ ይገኛል።

ብሔራዊ ቡድኑ ከሳምንት በፊት ከሜዳው ውጪ ያደረገውን የማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ በሞሮኮ የ2ለ0 ተሸንፏል።

ዛሬ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጨዋታውን በድምር ውጤት የሚያሸንፍ ከሆነ በቀጥታ ኮሎምቢያ ለምታዘጋጀው የ2024 ዓለም ዋንጫ ውድድር ያልፋል።

በ " አበበ ቢቂላ ስታዲየም " እየተካሄደ ያለውን ጨዋታ በቲክቫህ ስፖርት መከታተል ይችላሉ ፦ https://yangx.top/+VvwzStMNcNHmhK0x

በተጨማሪ በቀጥታ ለመመልከት ፦ https://www.youtube.com/live/fGyiYbhaj-k?si=_DGAQyXg1Oo7q5u_

ፎቶ ፦ የኢትዮጵያ እና የሞሮኮ እግር ኳስ ቡድን አባላት (Tikvah Ethiopia Sport Image)

@tikvahethiopia @tikvahethsport