TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.5K photos
1.58K videos
216 files
4.33K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
መንገዱ እስካሁን ዝግ ነው!

"መንገዱ እስካሁን ዝግ ነው የህዝብ ባስ እና ሌሎች ተሽከርካሪዎች በችግር ላይ ናቸው ምክንያቱም በቂ ምግብ እና ውሃ የለም በተለይ ህጻናት የያዙ እናቶች ያሳዝናሉ! ለዛሬ እዛው ማደራቸው ነው please ቢያንስ ነገ ጠዋት መንገዱ የሚከፈትበትን መንገድ መንግስት ቢፈልግ እላለሁ።"

በተጨማሪ...

📞ከደቂቃዎች በፊት በስልክ ያነጋገርኩት #በስፍራው የሚገኝ አንድ ሰው ዛሬ በአካባቢው በተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ ችግር ውድ የሆነው የሰው ልጅ ህይወት ማለፉንና የተጎዱ መኖራቸውን ነግሮኝ ከ5 ሰዓት ጀምሮ መንገዱ #ተዘግቶ መቆማቸውን ገልፆልኛል። መንገድ በመዘጋቱ የቆመው የመኪና ቁጥርም እጅግ ከፍተኛ እንደሆነ አስረድቶኛል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia