#Tigray
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፤ በክልሉ ከ2 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ለረሃብ #መጋለጡን አሳወቀ።
እስከ አሁን 25 ህፃናት የሚገኙባቸው 400 ሰዎች በራብ ምክንያት ሞተዋልም ብሏል።
በክልሉ ያጋጠመው የድርቅ አደጋ ለመከላከል ያለመ 22 አባላት ያሉት ከተለያዩ የህብረተሰብ ልፍሎች የተውጣጣ " አፋጣኝ ምላሽ ለትግራይ " የተሰኘ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ ወደ ስራ መግባቱ ተሰምቷል።
የ " አፈጣኝ ምላሽ ለትግራይ " ግብረ ሃይል ሰብሳቢ የሆኑት የጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕረዚደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ሲሆኑ ዛሬ ለጋዜጠኞች መገለጫ ሰጥተው ነበር።
በዚህም ወቅት ፤ በአሁኑ ሰአት ለረሃብ አደጋ የተጋለጠው ከ2 ሚሊዮን ትግራዋይ ህይወት ለመታደግ በአገር ውስጥና በውጭ የሚገኝ የክልሉ ተወላጅና ወዳጅ እንዲረባረብ ጥሪ አቅርበዋል።
የ " አፈጣኝ ምላሽ ለትግራይ " ግብረ ሃይል ድጋፍ የሚያግዙ ግለሰቦችና ደርጅቶች የሚገለገሉባቸው ሶስት የባንክ የሂሳብ ቁጥሮች የከፈተ ሲሆን ቁጥሮቹ ፦
* አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ 👉00112180095-49
* ወጋገን ባንክ 👉 1001077411101
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 👉 1000592420809 መሆናቸውን የመቐለ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ዘግቧል።
@tikvahethiopia
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፤ በክልሉ ከ2 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ለረሃብ #መጋለጡን አሳወቀ።
እስከ አሁን 25 ህፃናት የሚገኙባቸው 400 ሰዎች በራብ ምክንያት ሞተዋልም ብሏል።
በክልሉ ያጋጠመው የድርቅ አደጋ ለመከላከል ያለመ 22 አባላት ያሉት ከተለያዩ የህብረተሰብ ልፍሎች የተውጣጣ " አፋጣኝ ምላሽ ለትግራይ " የተሰኘ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ ወደ ስራ መግባቱ ተሰምቷል።
የ " አፈጣኝ ምላሽ ለትግራይ " ግብረ ሃይል ሰብሳቢ የሆኑት የጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕረዚደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ሲሆኑ ዛሬ ለጋዜጠኞች መገለጫ ሰጥተው ነበር።
በዚህም ወቅት ፤ በአሁኑ ሰአት ለረሃብ አደጋ የተጋለጠው ከ2 ሚሊዮን ትግራዋይ ህይወት ለመታደግ በአገር ውስጥና በውጭ የሚገኝ የክልሉ ተወላጅና ወዳጅ እንዲረባረብ ጥሪ አቅርበዋል።
የ " አፈጣኝ ምላሽ ለትግራይ " ግብረ ሃይል ድጋፍ የሚያግዙ ግለሰቦችና ደርጅቶች የሚገለገሉባቸው ሶስት የባንክ የሂሳብ ቁጥሮች የከፈተ ሲሆን ቁጥሮቹ ፦
* አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ 👉00112180095-49
* ወጋገን ባንክ 👉 1001077411101
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 👉 1000592420809 መሆናቸውን የመቐለ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ዘግቧል።
@tikvahethiopia