TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update በምዕራብ ወለጋ ዞን የኦነግ አባላት ህዝቡን #እየተቀላቀሉ ሲሆን፣ በዞኑ፣ መነ ሲቡ ወረዳ አቀባበል እየተደረገላቸው ነው፡፡ በቅርቡ ከተቋቋመው የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት ውስጥ ወደ ምዕራብ የተላኩት የአባገዳዎች ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ #በየነ_ሰንበቶና አቶ #በቀለ_ገርባ ከህዝቡ ጋር በመሆን ለኦነግ አባላት አቀባበል እያደረጉላቸው ነው፡፡

Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia