TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#NationalExam

ከነገ ሐምሌ 19 ጀምሮ በሚጀምረው ሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ከፈተና ደንብ ውጭ ማንኛውም እንቅስቃሴ ካደረጉ / ጥፋት ከፈፀሙ ውጤታቸው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ #ሊሰረዝባቸው ይችላል።

ፈተና በከፊል የሚያሰርዙ ጥፋቶችን አጥፍተው የተገኙ ተፈታኞች ጥፋቱ የተመዘገበባቸው ፈተና ውጤት ብቻ ነው የሚሰረዝባቸው።

ተፈታኞች በፈተናው ወቅት የፈፀሙት ጥፋት ሙሉ በሙሉ ፈተናቸውን እንዲያሰርዝ የሚያደርግ ከሆነ  ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ ይሰረዝባቸዋል።

ዝርዝሩን ከላይ ያንብቡ።

@tikvahethiopia