TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
61.5K photos
1.55K videos
215 files
4.26K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ሪፖርት📌በ2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ብዛት ከዓለም የሚበልጣት ሀገር እንደሌላት ተገለጸ።

በጦርነት የሚታመሱት #የመንና #ሶሪያ እንኳ የኢትዮጵያን ያሕል አልተፈናቀለባቸውም፡፡

ዛሬ ይፋ በተደረገው የ“ኢንተርናሽናል ዲስፕሌስመንት ሞኒተሪንግ ሴንተር” (IDMC) ሪፖርት መሰረት በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1.4 ሚሊየን ሰዎች ከቀዬአቸው ተፈናቅለዋል፡፡

የኖርዌይ ስደተኞች ምክር ቤት የክልሉ ዳይሬክተር ናይገል ትሪክስ 1.4 ሚሊየን ሕዝብ አካባቢውን ጥሎ ሲፈናቀል ዓለም ተገቢ ትኩረት አለመስጠቱን ተችተዋል፡፡ በምዕራብ ጉጂ እና ጌዲዮ በተቀሰቀሰ ግጭት ብቻ ከአንድ ሚሊየን በላይ ሰዎች መፈናቀላቸው በተቋሙ ሪፖርት ተጠቅሷል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia