TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.5K photos
1.59K videos
216 files
4.33K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update ሰባት የፖለቲካ ፓርቲዎች በግንባር ለመስራት የሚያስችላቸውን #ጥምረት ለመፍጠር የመግባቢያ ሰነድ #ተፈራረሙ#ሰነዱን የተፈራረሙት የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢህአፓ)፣ የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ህብረት (ኢዴህ)፣ የኢትዮጵያ ብሄራዊ አንድነት ፓርቲ (ኢብአፓ)፣ የአፋር ህዝቦች ፍትሃዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ የአፋር ህዝቦች ነፃነት ፓርቲ እና የኦሮሞ ህዝቦች ፍትሃዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ናቸው። ጥምረቱ በሃገሪቱ ያለውን የመድብለ ፓርቲ ጅምር ስራዎችን በማጠናከር እየመጣ ያለውን ለውጥ ለማጠፍ የሚጥሩ አካላትን ለመመከት እንደሚያግዝ ስምምነቱን በተፈራረሙበት ወቅት ገልፀዋል፡፡ ግንባሩ ከሁሉም ፓርቲዎች የተውጣጡ ኮሚቴ አቋቁሞ ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ #በተመረጡ አጀንዳዎች ላይ ወደ ስራ ይገባል ተብሏል።

Via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1