TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
የሀዘን መግለጫ!

የወለጋ ዩኒቨርሲቲ 3ተኛ ዓመት በማነጅመንት የ3ትኛ ድግሪ እጩ ተማሪ የነበረው ተማሪ ገመቺስ ታደሰ ጉቴ በድንገተኛ አደጋ ከዚህ አለም በሞት በመለየቱ ፣የወለጋ ዩኒቨርሲቲ አስተስዳደር የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፣ለቤተሰቦቹ ፣ለጒደኞቹ እና ለወዳጅ ዘመዶቹ መፅናናትን ይመኛል።

#ወለጋ_ዩኒቨርሲቲ

@tsegabwolde @tikvahethiopia