TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#Update በምዕራብ ኦሮሚያ በቄለም ወለጋ አካባቢ #ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ አካላትን መንግስት በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትሯ ኢንጅነር #አይሻ_መሀመድ አስታወቁ፡፡ ሁኔታው ህዝብንና ህገ መንግስትን #አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ መንግስት #እንደማይታገሰው ሚኒስትሯ ገልፀዋል፡፡

ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia