የሃዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ...
በማንኛውም ሁኔታና ጊዜ የጸጥታ ኃይሉን ድጋፍ የሚፈልግ ሁሉ ከዚህ በታች በተቀመጠ የስልክ ቁጥር በመጠቀም መፍትሄ ማግኝት እንደሚቻል የሃዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳውቋል።
1. ታቦር ክ/ከተማ.............046-212-8782
2. መናኸሪያ ክ/ከተማ.......046-221-0371
3. ባህል አዳራሽ ክ/ከተማ...046-220-7140
4. ሀይቅዳር ክ/ከተማ.......046-221-0086
5. አዲስ ከተማ ክ/ከተማ... 046-220-4031
6. መሀል ክ/ከተማ............046-212-3704
7. ምስራቅ ክ/ከተማ............046-212-4078
8. ቱላ ክ/ከተማ.............046-229-0225
9. ሀ/ከ/ፖሊስ መምሪያ.....046-220-1046
በተጨማሪም፦
- የከተማ ወንጀል መከላከል ሀላፊ (0916378829)
- የከተማ ፖሊስ አዛዥ (0916828073)
#HAWASSA #ታህሳስ19 #የቅዱስገብርኤልበዓል
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በማንኛውም ሁኔታና ጊዜ የጸጥታ ኃይሉን ድጋፍ የሚፈልግ ሁሉ ከዚህ በታች በተቀመጠ የስልክ ቁጥር በመጠቀም መፍትሄ ማግኝት እንደሚቻል የሃዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳውቋል።
1. ታቦር ክ/ከተማ.............046-212-8782
2. መናኸሪያ ክ/ከተማ.......046-221-0371
3. ባህል አዳራሽ ክ/ከተማ...046-220-7140
4. ሀይቅዳር ክ/ከተማ.......046-221-0086
5. አዲስ ከተማ ክ/ከተማ... 046-220-4031
6. መሀል ክ/ከተማ............046-212-3704
7. ምስራቅ ክ/ከተማ............046-212-4078
8. ቱላ ክ/ከተማ.............046-229-0225
9. ሀ/ከ/ፖሊስ መምሪያ.....046-220-1046
በተጨማሪም፦
- የከተማ ወንጀል መከላከል ሀላፊ (0916378829)
- የከተማ ፖሊስ አዛዥ (0916828073)
#HAWASSA #ታህሳስ19 #የቅዱስገብርኤልበዓል
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#ታህሳስ19
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የኃያሉ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓልን ለማክበር ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅ/ገብርኤል ገዳም አምርተዋል።
ቅዱስነታቸው ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጋር በመሆን ዛሬ ድሬዳዋ ከተማ ሲደርሱ በከተማው ከንቲባ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
በሌላ በኩል ፤ ታህሳስ 19/2015 ዓ/ም በቁልቢ እንዲሁም በሀዋሳ በድምቀት ለሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል የፀጥታ መዋቅሮች በዓሉ ደህንነቱ የተረጋገጠና ሰላማዊ እንዲሆን አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጋቸውን ለመስማት ችለናል።
Photo Credit : EOTC
@tikvahethiopia
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የኃያሉ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓልን ለማክበር ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅ/ገብርኤል ገዳም አምርተዋል።
ቅዱስነታቸው ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጋር በመሆን ዛሬ ድሬዳዋ ከተማ ሲደርሱ በከተማው ከንቲባ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
በሌላ በኩል ፤ ታህሳስ 19/2015 ዓ/ም በቁልቢ እንዲሁም በሀዋሳ በድምቀት ለሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል የፀጥታ መዋቅሮች በዓሉ ደህንነቱ የተረጋገጠና ሰላማዊ እንዲሆን አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጋቸውን ለመስማት ችለናል።
Photo Credit : EOTC
@tikvahethiopia
#ታህሳስ19
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በቁልቢ እና በሐዋሳ እጅግ ከፍተኛ ምዕመን በተገኘበት በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል።
በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የንግስ በዓሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ነው እየተከበረ የሚገኘው።
ቅዱስነታቸው እና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በደረሱበት ወቅት እጅግ ከፍተኛ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ወደ ቁልቢ እና ሀዋሳ ለዚሁ የንግስ በዓል ያመሩ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት እንደገለፁት ከሆነ የበዓሉ ታዳሚ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው መሆኑንና በዓሉ በሰላም እየተከበረ ስለመሆኑን አመልክተዋል።
Photo Credit : የኢ/ኦ/ተ/ቤ ሕዝብ ግንኙነት Social Media /
@tikvahethiopia
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በቁልቢ እና በሐዋሳ እጅግ ከፍተኛ ምዕመን በተገኘበት በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል።
በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የንግስ በዓሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ነው እየተከበረ የሚገኘው።
ቅዱስነታቸው እና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በደረሱበት ወቅት እጅግ ከፍተኛ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ወደ ቁልቢ እና ሀዋሳ ለዚሁ የንግስ በዓል ያመሩ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት እንደገለፁት ከሆነ የበዓሉ ታዳሚ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው መሆኑንና በዓሉ በሰላም እየተከበረ ስለመሆኑን አመልክተዋል።
Photo Credit : የኢ/ኦ/ተ/ቤ ሕዝብ ግንኙነት Social Media /
@tikvahethiopia