TIKVAH-ETHIOPIA
#HappeningNow የሀሳብ ቅኝት የተሰኘው በሀሰተኛ መረጃ እንዲሁም የጥላቻ ንግግርን ለመግታት የሚደረጉ ጥረቶች ላይ ያተኮረው ልዩ የወጣቶች መድረክ በሸራተን አዲስ መካሄድ ጀምሯል። ዝግጅቱን ኦላይን መከታተል ለምትፈልጉ https://fb.watch/g3zmdGYwI6/ @tikvahethmagazine
#የሐሳብ_ቅኝቶች
የሐሳብ ቅኝቶች የተሰኘው የወጣቶች መርሐግብር የመጀመሪያ ቀን ዛሬ በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል ተካሂዷል።
በመድረኩ " ሀሰተኛ መረጃ እና የጥላቻ ንግግር " ን ለመግታት የሚደረጉ ጥረቶች ከተሳታፊዎች ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
እንዲሁም ልዩ ልዩ መርሐግብሮች ተከናውነዋል።
በነገው ዕለት የዝግጅቱ ሁለተኛ ክፍል የሚቀጥል ሲሆን በዕለቱ ለመገኘት #ከተመዘገቡ በተጨማሪ #ላልተመዘገቡ ተሳታፊዎች ጭምር እንዲሳተፉ እድሉ ተመቻችቷል።
ነገ ከጠዋቱ 3:00 ላይ በ " ሸራተን አዲስ ሆቴል " በመገኘት መሳተፍ ትችላላችሁ። ዝግጅቱ ምንም አይነት መግቢያ የሌለው (ነፃ) መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
በተጨማሪም ለተሳታፊዎች የተሳትፎ " ሰርተፊኬት " በማጠቃለያው መርሐግብር የሚሰጥ ይሆናል።
@tikvahethiopia
የሐሳብ ቅኝቶች የተሰኘው የወጣቶች መርሐግብር የመጀመሪያ ቀን ዛሬ በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል ተካሂዷል።
በመድረኩ " ሀሰተኛ መረጃ እና የጥላቻ ንግግር " ን ለመግታት የሚደረጉ ጥረቶች ከተሳታፊዎች ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
እንዲሁም ልዩ ልዩ መርሐግብሮች ተከናውነዋል።
በነገው ዕለት የዝግጅቱ ሁለተኛ ክፍል የሚቀጥል ሲሆን በዕለቱ ለመገኘት #ከተመዘገቡ በተጨማሪ #ላልተመዘገቡ ተሳታፊዎች ጭምር እንዲሳተፉ እድሉ ተመቻችቷል።
ነገ ከጠዋቱ 3:00 ላይ በ " ሸራተን አዲስ ሆቴል " በመገኘት መሳተፍ ትችላላችሁ። ዝግጅቱ ምንም አይነት መግቢያ የሌለው (ነፃ) መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
በተጨማሪም ለተሳታፊዎች የተሳትፎ " ሰርተፊኬት " በማጠቃለያው መርሐግብር የሚሰጥ ይሆናል።
@tikvahethiopia