TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.7K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#DrMatshidisoMoeti 

የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ '#አፍሪካ' ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራጨ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል።

የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር ዶክተር ማሺዲሶ ሞዌቲ እንዳሉት በቂ ምርመራ እየተደረገ ባለመሆኑና የመከላከያ አቅርቦቶችም በቂ ባለመሆናቸው ቫይረሱ ከዋና ዋና ከተማዎች አልፎ በገጠር አካባቢዎችም ስሩን እየሰደደ ነው።

ነገር ግን የቫይረሱ ስርጭት አሁንም ቢሆን ከቁጥጥር ውጭ እንዳልሆ እና የሚመዘገቡ ሞቶች በመንግሥታት ቁጥጥር እየተደረገባቸው መሆኑን ዋና ዳይሬክተሯ ዶክተር ማሺዲሶ ሞዌቲ መናገራቸውን #BBC ዘግቧል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia