TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.5K photos
1.59K videos
216 files
4.33K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
አሳዛኝ ዜና‼️

በወረታ ከተማ የአደጋ መከላከያ እህል ክምችት መካዝን አካባባቢ በደረሰ #የትራፊክ_አደጋ የሰው ህይወት አለፈ።

በትላንትናው ዕለት ከጎንደር ወደ ባ/ዳር ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥር ET 78608 የሆነ ዳንጎቴ የከባድ ጭነት መኪና መንገዱን በመሳት ከወረታ ወደ ወርቅ ሜዳ ሲጓዝ ከነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ 23141 ከሆነ ባጃጅ ጋር #በመጋጨቱ ከባጃጁ ውስጥ ሆነው ሲጓዙ ከነበሩት 5 ተሳፋሪዎች መካከል 2ቱ ወዲያውኑ ህይወታቸው አልፏል።

በአደጋው 1 ሰው ከባድ ጉዳት የደረሰበት መሆኑንና ወዲያዉኑ ወደ ፈለገ ህይወት ሆስፒታል በአንቡላንስ መላኩንና 2ቱ ደግሞ ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው በወረታ ከተማ ጤና ጣቢያ እየተረዱ መሆናቸውን የወረታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ከስፍራው መዘገቡን የጽ/ቤቱ የህዝብና ሚዲያ ግንኙነት የለውጥ ቡድን መሪ አቶ ኃይሌ ብርሃኔ አስታውቀዋል።

ምንጭ፦Woreta city communication affairs(Mulusew)
@tsegabwolde @tikvahethiopia